News
የምርምርና ቴክኖሎጂ ውጤቶችን ወደገበያ የማስገባት ተግባር የሪፎርም አካል ተደርጎ በትኩረት እየተሰራበት መሆኑ ተገለጸ።
ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ተሰጥኦና ብቃት ያላቸው ተማሪዎች መልምሎ ልዩ ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ በፌደራል ደረጃ በተቋቋሙ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት እነዚህን ትምህርት ቤቶች የሚመሩ ዳይሬክተሮችን ከመላ ሀገሪቱ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ እና በልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተር መሆን ለምትፈልጉ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች http://sbs.moe.gov.et/directors/apply ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ተሰጥኦና ብቃት ያላቸው ተማሪዎች መልምሎ ልዩ ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ በፌደራል ደረጃ በተቋቋሙ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት እነዚህን ትምህርት ቤቶች የሚመሩ ዳይሬክተሮችን ከመላ ሀገሪቱ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ እና በልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተር መሆን ለምትፈልጉ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች http://sbs.moe.gov.et/directors/apply ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በእስራኤል የክልል ትብብር ሚኒስቴር ዋና ዳይሬክተር የተመራ የልዑካን ቡድን ተቀብለው አነጋገሩ።
የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምዝገባ
የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምዝገባ
የትምህርት አገልግሎትን ከትርፍ ጋር ብቻ አያይዞ መሥራት ሀገርን እንደሚጎዳ ተገለጻ፡፡
እንደ ሀገር ፕሮጀክቶች ጀምሮ በፍጥነት ማጠናቀቅ በትምህርት ቤቶችም ባህል እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።
Recent News
Sep 02, 2025
Aug 29, 2025
Aug 28, 2025
Aug 23, 2025