ዜና
በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂን ለማሳደግ ያለመው የ2026 የኤድቴክ (EdTech) ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራዎቻቸውን በእውነት፣ በሐቀኝነትና በታማኝነት ሊያከናውኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስገነዘቡ።
ኢትዮጵያ እና ኒውዝላንድ በትምህርቱ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደርጉ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኒውዝላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ኦውንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ አካላት በትምህርት ዘርፉ የነበራቸውን ትብብር አጠናክረው መቀጥል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።
በዚሁ ውቅት የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ የነበሩ ችግሮችን በመፍታት ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በትምህርት ዘርፉ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ተግባራትን ለአምባሳደሯ አብርራተውላቸዋል።
እነዚህን የሪፎርም ተግባራት የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ከሀገሪቱ የመልማት ፍላጎት ጋር አብረው በሚሄዱ አዳዲስ የትምህርት መስኮች፣ በከፍተኛ ትምህርት ፣ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ልማት፣ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ግብዓት አቅርቦትና በመሳሰሉት ላይ የአጋር አካላትን ድጋፍ እንደሚፈልጉ ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የኒውዝላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ኦውን በበኩላቸው ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየተገበረቻቸው ያሉ የሪፎርም ተግባራት የሚደነቁ መሆኑን ገልጸው ኒውዝላድ በትምህርቱ ዘርፍ የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።
በተለይም በነጻ የትምህርት እድል፣ በምሁራን ልውውጥ፣ በመምህራን ስልጠናዎች፣ በትምህርት ቤት ምገባ የእርሻ ልማት፣ የባህል ልውውጥና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት እንደሚፈልጉ ለሚንስትሩ አብራርተውላቸዋል።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ወገኖች በትምህርቱ ዘርፍ በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ቀጣይ ውይይት ለማድርግና በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደርሰዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኒውዝላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ኦውንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ አካላት በትምህርት ዘርፉ የነበራቸውን ትብብር አጠናክረው መቀጥል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።
በዚሁ ውቅት የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ የነበሩ ችግሮችን በመፍታት ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በትምህርት ዘርፉ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ተግባራትን ለአምባሳደሯ አብርራተውላቸዋል።
እነዚህን የሪፎርም ተግባራት የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ከሀገሪቱ የመልማት ፍላጎት ጋር አብረው በሚሄዱ አዳዲስ የትምህርት መስኮች፣ በከፍተኛ ትምህርት ፣ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ልማት፣ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ግብዓት አቅርቦትና በመሳሰሉት ላይ የአጋር አካላትን ድጋፍ እንደሚፈልጉ ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የኒውዝላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ኦውን በበኩላቸው ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ እየተገበረቻቸው ያሉ የሪፎርም ተግባራት የሚደነቁ መሆኑን ገልጸው ኒውዝላድ በትምህርቱ ዘርፍ የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።
በተለይም በነጻ የትምህርት እድል፣ በምሁራን ልውውጥ፣ በመምህራን ስልጠናዎች፣ በትምህርት ቤት ምገባ የእርሻ ልማት፣ የባህል ልውውጥና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት እንደሚፈልጉ ለሚንስትሩ አብራርተውላቸዋል።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ወገኖች በትምህርቱ ዘርፍ በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ ቀጣይ ውይይት ለማድርግና በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደርሰዋል።
ሴቶችን በኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፓለቲካዊ ዘርፎች ተጠቃሚ ለማድረግ እንደ ሀገር በመከናወን ላይ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ።
በትምህርት ዘርፉ ሁሉም ዜጎች እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ገለፁ።
የአማሮ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።
ኢትዮጵያ የልማት ተምሳሌት ወደምትሆንበት ደረጃ ለመውሰድ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ።
በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ለአይነ ስውራን የተዘጋጁ የ2ኛ ደረጃ የብሬል መጽሐፍት እየተጓጓዙ ነው።
አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርስቲ አመራሮች ኃላፊነታቸውን በትክክል እንዲወጡ ተጠየቀ ።
ትምህርት ሚኒስቴር ያሳተማቸው የቅድመ አንደኛ እና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መጽሐፍት ከጅቡቲ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት መጀመራቸው ተገለጸ።
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተማሪ መጽሃፍትን አንድ ለአንድ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤