Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሚመሩት የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በለንደኑ ዓለም አቀፍ የትምህርት ፎረም 2026 በመሳተፍ ላይ ነው፤

በትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተመራው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በለንደን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የትምህርት ፎረም (World Education Forum 2026) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
የዘንድሮው ፎረም "ለጋራ የወደፊት ጊዜ ትምህርት መስጠት፡ ሰላም፣ ፕላኔት፣ ዓላማ እና መንገዶች በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ይህ መድረክ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትልቁ የሚጠቀስ የትምህርት እና የክህሎት ሚኒስትሮች ስብሰባ ነው።
በዚህ ዓለም አቀፍ የትምህርት ፎረም ላይ ከመላው ዓለም የመጡ ሚኒስትሮችን፣ ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እና የትምህርት ቴክኖሎጂ መሪዎችን በአጠቃላይ ከ125 አገሮች የመጡ ከ1500 በላይ የሚኒስትሮች የልኡካን ቡድን ተገኝተዋል።
ይህ ታላቅ ፎረም ሚኒስትሮች እና የትምህርት መሪዎች የፖሊሲ ልምዶችን እንዲለዋወጡ፣ አዳዲስ ስልታዊ አጋርነቶችን እንዲፈጥሩ፣ በትምህርት ፋይናንስ እና ማሻሻያዎች ላይ እንዲወያዩ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ትምህርትን ቀጣይ አቅጣጫ ለመቅረጽ ከፍተኛ ዕድል የሚፈጥር መድረክ መሆኑም ተመላክቷል።
ልዑካን ቡድኑ በፎረሙ ላይ የኢትዮጵያን የትምህርት ሪፎርም እና ተሞክሮዎች ያካፈለ ሲሆን፣ በቀጣይ የሀገሪቱን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል በሚረዱ ዋና ዋና ዘርፎች ላይ ውይይቶችን አድርጓል።
በዚህ መድረክ ሀገራችን ያላትን ልምድ ያካፈለች ሲሆን በመሠረታዊ ትምህርት፣ በቅድመ ልጅነት እድገት፣ በመምህራን ስልጠና፣ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በወጣቶች ክህሎት ልማት ላይ ከተለያዩ አገሮች ልምድ ለመቀስም ጠቃሚ አጋጣሚ መሆኑ ተጠቅሷል።
በትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተመራው የኢትዮጵያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በለንደን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የትምህርት ፎረም (World Education Forum 2026) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
የዘንድሮው ፎረም "ለጋራ የወደፊት ጊዜ ትምህርት መስጠት፡ ሰላም፣ ፕላኔት፣ ዓላማ እና መንገዶች በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ይህ መድረክ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትልቁ የሚጠቀስ የትምህርት እና የክህሎት ሚኒስትሮች ስብሰባ ነው።
በዚህ ዓለም አቀፍ የትምህርት ፎረም ላይ ከመላው ዓለም የመጡ ሚኒስትሮችን፣ ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እና የትምህርት ቴክኖሎጂ መሪዎችን በአጠቃላይ ከ125 አገሮች የመጡ ከ1500 በላይ የሚኒስትሮች የልኡካን ቡድን ተገኝተዋል።
ይህ ታላቅ ፎረም ሚኒስትሮች እና የትምህርት መሪዎች የፖሊሲ ልምዶችን እንዲለዋወጡ፣ አዳዲስ ስልታዊ አጋርነቶችን እንዲፈጥሩ፣ በትምህርት ፋይናንስ እና ማሻሻያዎች ላይ እንዲወያዩ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ትምህርትን ቀጣይ አቅጣጫ ለመቅረጽ ከፍተኛ ዕድል የሚፈጥር መድረክ መሆኑም ተመላክቷል።
ልዑካን ቡድኑ በፎረሙ ላይ የኢትዮጵያን የትምህርት ሪፎርም እና ተሞክሮዎች ያካፈለ ሲሆን፣ በቀጣይ የሀገሪቱን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል በሚረዱ ዋና ዋና ዘርፎች ላይ ውይይቶችን አድርጓል።
በዚህ መድረክ ሀገራችን ያላትን ልምድ ያካፈለች ሲሆን በመሠረታዊ ትምህርት፣ በቅድመ ልጅነት እድገት፣ በመምህራን ስልጠና፣ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና በወጣቶች ክህሎት ልማት ላይ ከተለያዩ አገሮች ልምድ ለመቀስም ጠቃሚ አጋጣሚ መሆኑ ተጠቅሷል።
May 21, 2026 46
National News

በትምህርት ሚኒስቴር፣ በውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮ (FCDO) እና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል የ5 ሚሊዮን ፓውንድ ስምምነት ተፈረመ፤

በትምህርት ሚኒስቴር፣ በዩናይትድ ኪንግደም የውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮ (FCDO) እና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማሻሻል የሚያስችል የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
በለንደን ከተማ እየተካሄደ ከሚገኘው የአለም የትምህርት ፎረም 2026 ጎን ለጎን የትምህርት ሚኒስቴር፣ በውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮ (FCDO) እና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማጠናከርና ለማሻሻል የሚያስችል የአምስት ሚሊየን ፓውንድ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል፣ የመምህራን አቅምን ለማጎልበት እና የተማሪዎችን የቋንቋ ክህሎት ተገልጿል።
ይህ ስምምነት የአምስት ሚሊየን ፓውንድ ፕሮጀክት ሲሆን በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋን በማሻሻል ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋልም ተብሏል።
በተጨማሪም ስምምነቱ በትምህርት ዘርፉ ያለውን ዓለም አቀፍ ትብብር የሚያጠናክር ሲሆን፣ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸውን የቋንቋ ክህሎት እንዲያዳብሩ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
በትምህርት ሚኒስቴር፣ በዩናይትድ ኪንግደም የውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮ (FCDO) እና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማሻሻል የሚያስችል የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
በለንደን ከተማ እየተካሄደ ከሚገኘው የአለም የትምህርት ፎረም 2026 ጎን ለጎን የትምህርት ሚኒስቴር፣ በውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮ (FCDO) እና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማጠናከርና ለማሻሻል የሚያስችል የአምስት ሚሊየን ፓውንድ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል፣ የመምህራን አቅምን ለማጎልበት እና የተማሪዎችን የቋንቋ ክህሎት ተገልጿል።
ይህ ስምምነት የአምስት ሚሊየን ፓውንድ ፕሮጀክት ሲሆን በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋን በማሻሻል ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋልም ተብሏል።
በተጨማሪም ስምምነቱ በትምህርት ዘርፉ ያለውን ዓለም አቀፍ ትብብር የሚያጠናክር ሲሆን፣ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸውን የቋንቋ ክህሎት እንዲያዳብሩ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
May 21, 2026 44
National News

በአጣዬ ከተማ በትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ የተገነባ የአጣዬ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ፤

በትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ በአጣዬ ከተማ የተገነባው የአጣዬ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ያስገነባው ይህ ፕሮጀክት ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን እና ዘመናዊ መፀዳጃ ቤቶችን ያካተተ ሲሆን የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የአካባቢው አስተዳደር፣ የትምህርት ዘርፍ ኃላፊዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተመርቋል።
የግንባታ ፕሮጀክቱ 10 ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችን ያካተተ ሲሆን፣ ለወንድና ለሴት ተማሪዎች የተለያዩ መፀዳጃ ክፍሎችን ይዟል።
ፕሮጀክቱ በአካባቢው የትምህርት ተደራሽነትን እና ምቹ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረውም ተገልጿል።
በተጨማሪም በ“ትምህርት ለትውልድ” የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ንቅናቄ የትምህርት ማህበረሰቡን፣ የቀድሞ ተማሪዎችን፣ ባለሃብቶችን መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን በማስተባበር በመላ ሀገሪቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የነባር ትምህርት ቤቶች ጥገና እና የትምህርት ተቋማት መሰረተ ልማት ማሻሻያ ሥራዎች በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሁሉም አካባቢዎች ፍትሃዊና ሁሉን አቀፍ ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
በትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ በአጣዬ ከተማ የተገነባው የአጣዬ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ያስገነባው ይህ ፕሮጀክት ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን እና ዘመናዊ መፀዳጃ ቤቶችን ያካተተ ሲሆን የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የአካባቢው አስተዳደር፣ የትምህርት ዘርፍ ኃላፊዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተመርቋል።
የግንባታ ፕሮጀክቱ 10 ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችን ያካተተ ሲሆን፣ ለወንድና ለሴት ተማሪዎች የተለያዩ መፀዳጃ ክፍሎችን ይዟል።
ፕሮጀክቱ በአካባቢው የትምህርት ተደራሽነትን እና ምቹ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረውም ተገልጿል።
በተጨማሪም በ“ትምህርት ለትውልድ” የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ንቅናቄ የትምህርት ማህበረሰቡን፣ የቀድሞ ተማሪዎችን፣ ባለሃብቶችን መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን በማስተባበር በመላ ሀገሪቱ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የነባር ትምህርት ቤቶች ጥገና እና የትምህርት ተቋማት መሰረተ ልማት ማሻሻያ ሥራዎች በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሁሉም አካባቢዎች ፍትሃዊና ሁሉን አቀፍ ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
May 21, 2026 36
National News

Ethiopia Shared Its Experience in Building an Equitable and Inclusive Education System at the Education World Forum

Ethiopia Shared Its Experience in Building an Equitable and Inclusive Education System at the Education World Forum
Taking place in London
Key experiences Ethiopia shared at the Education World Forum include:
1] Expanding access to education through the construction of schools in rural and underserved communities under the “Education for Generation Initiative.”
2] Developing and implementing policies to strengthen Early Childhood Development (ECD) and pre-primary education(Bu'uura Boruu).
3] Developing and implementing inclusive education policies that support children with disabilities and special learning needs.
4] Promoting mother-tongue instruction in primary schools to improve foundational learning and student participation.
5 ] Advancing gender equity initiatives aimed at increasing girls’ enrollment, participation, and retention in schools.
6 ] Implementing alternative education programs for pastoralist and hard-to-reach communities.
7] Strengthening foundational learning and teacher development to improve the quality, equity, and inclusiveness of education.
Ethiopia reaffirmed its commitment to ensuring equitable, inclusive, and quality education for all by sharing its national reforms and practical experiences in expanding access, improving foundational learning, promoting inclusion, and strengthening teacher development
ኢትዮጵያ በለንደን ከተማ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የትምህርት ፎረም 2026 ላይ ፍትሃዊ፣ ሁሉን አቀፍ እና ጥራት ያለው የትምህርት ሥርዓት በመገንባት ረገድ ያላትን ልምድ አቅርባለች።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በፎረሙ ላይ ኢትዮጵያ በትምህርት ተደራሽነት፣ አካታችነት እና የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዙሪያ ያከናወነቻቸውን ተግባራት አብራርተዋል።
በዚህም፦
✅ በገጠርና አገልግሎት በማይደርስባቸው አካባቢዎች ትምህርት ቤቶችን በመገንባት የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋፋት፣
✅ የቅድመ ልጅነት እድገት (ECD) እና የቅድመ መደበኛ ትምህርትን ለማጠናከር የተወሰዱ እርምጃዎች፣
✅ የአካል ጉዳተኞችንና የልዩ ትምህርት ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች የሚደግፉ አካታች ፖሊሲዎችን መተግበር፣
✅ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት የአፍ መፍቻ ቋንቋ ትምህርትን በማስፋፋት የተማሪዎችን ተሳትፎና መሰረታዊ ትምህርት ማሻሻል፣
✅ የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎ እና ቆይታ ለማሳደግ የተሰሩ ሥራዎች፣
✅ ለአርብቶ አደርና ለመድረስ አስቸጋሪ ማህበረሰቦች አማራጭ የትምህርት ፕሮግራሞችን መተግበር፣
✅ የትምህርት ጥራትን፣ ፍትሃዊነትንና አካታችነትን ለማጠናከር የመምህራን ልማትን ማበረታታት የሚሉ ቁልፍ ተሞክሮዎች አቅርባዋል።
በመድረኩ ላይ ኢትዮጵያ ለሁሉም ዜጎች ፍትሃዊ፣ ሁሉን አቀፍ እና ጥራት ያለው ትምህርት ለማረጋገጥ ያላትን ቁርጠኝነት እንደገና አረጋግጣለች።
በተጨማሪም ክቡር ሚኒስትሩ ጎን ለጎን በተካሄደው የአፍሪካ ትምህርት ሚኒስትሮች መድረክ ላይ “በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል” ንቅናቄ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተከናወኑ ሰፊ የትምህርት ልማት ተግባራትን በማቅረብ የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካፍለዋል።
May 21, 2026 35
National News

በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂን ለማሳደግ ያለመው የ2026 የኤድቴክ (EdTech) ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ (EdTech) ዘርፍን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመው የ2026 የኤድቴክ ሳምንት በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በደመቀ ሁኔታ ተከፍቷል።
መርሃ ግብሩን በይፋ የከፈቱት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት ባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ማልማትና ጥቅም ላይ ማዋል ሀገራዊ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በተለይም የትምህርት ስራውን የሚደግፉ ቴክኖሎጂዎች የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ በማድረግ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና ያላቸው በመሆኑ በስፋት በማልማትና ተደራሽ በማድረግ ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ከዚህ አኳያም የለሙ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተቋማዊ አሰራር (System) በመቀየር ረገድ በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) በበኩላቸው መንግስት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሽግግርን ብሄራዊ አጀንዳ አድርጎ በትኩረት በማስፈጸም የማህበረሠቡን ተጠቃሚነት በመረጋገጥ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን ያመላከቱት ሚኒስቴር ደኤታው በቀጣይም ይሄው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዝበዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የኤድቴክ ፌሎውሺፕ ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች የፈጠራ ስራዎቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን ይህም ለአዳዲስ የፈጠራ ስራ ባለቤት ለሆኑ ወጣቶች ተጨማሪ ዕድል የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።
ይህ "የተቀናጀ የትምህርት ቴክኖሎጂ ሁሉን አቀፍ እና የሥርዓተ-ፆታ ምላሽ ሰጪ ለሆነ ትምህርት" በሚል መሪ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የ2026 የኤድቴክ ሳምንት በትምህርት ሚኒስቴር፣ በሪች ፎር ቼንጅ (Reach for Change) እና በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ትብብር የተዘጋጀ መሆኑም ተመላክቷል።
በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ (EdTech) ዘርፍን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመው የ2026 የኤድቴክ ሳምንት በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በደመቀ ሁኔታ ተከፍቷል።
መርሃ ግብሩን በይፋ የከፈቱት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት ባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ማልማትና ጥቅም ላይ ማዋል ሀገራዊ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በተለይም የትምህርት ስራውን የሚደግፉ ቴክኖሎጂዎች የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ በማድረግ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና ያላቸው በመሆኑ በስፋት በማልማትና ተደራሽ በማድረግ ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ከዚህ አኳያም የለሙ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተቋማዊ አሰራር (System) በመቀየር ረገድ በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) በበኩላቸው መንግስት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሽግግርን ብሄራዊ አጀንዳ አድርጎ በትኩረት በማስፈጸም የማህበረሠቡን ተጠቃሚነት በመረጋገጥ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን ያመላከቱት ሚኒስቴር ደኤታው በቀጣይም ይሄው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዝበዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የኤድቴክ ፌሎውሺፕ ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች የፈጠራ ስራዎቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን ይህም ለአዳዲስ የፈጠራ ስራ ባለቤት ለሆኑ ወጣቶች ተጨማሪ ዕድል የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።
ይህ "የተቀናጀ የትምህርት ቴክኖሎጂ ሁሉን አቀፍ እና የሥርዓተ-ፆታ ምላሽ ሰጪ ለሆነ ትምህርት" በሚል መሪ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የ2026 የኤድቴክ ሳምንት በትምህርት ሚኒስቴር፣ በሪች ፎር ቼንጅ (Reach for Change) እና በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ትብብር የተዘጋጀ መሆኑም ተመላክቷል።
Mar 26, 2026 1.8K
National News

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራዎቻቸውን በእውነት፣ በሐቀኝነትና በታማኝነት ሊያከናውኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስገነዘቡ።

በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በተዘጋጁ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ-ገዝነት የሽግግር መመሪያ፣ የራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ጥቅል የበጀት ድጋፍ ለመደንገግ የወጣ ደንብ ፣ ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር አሰያየምን ለመደንገግ የወጣ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
‎የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራዎቻቸውን በእውነት፣ በሐቀኝነትና በታማኝነት ሊያከናውኑ እንደሚገባ አስታውቀዋል።
‎በተቋማቱ የሚካሄዱ የሪፎርም አጀንዳዎች ዓላማ ዩኒቨርስቲዎች ካሉባቸው ተለምዷዊ የአሰራር ልምዶች በማላቀቅ አርአያነት ባለው መልኩ ተልዕኳቸውን እንዲፈጽሙ ማስቻል መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የአመራር ምልመላ የሚፈለጉ የአመራር ክህሎቶችን መሠረት ያደረገ ግልጽነትና ተዓማኒነት ያለው ሆኖ ከዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ፣ ከኢንዱስትሪና የውጭ ዜጎችና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጭምር በሚጋብዝ መልኩ መዘጋጀቱንም ጠቅሰዋል።
‎ለዩኒቨርስቲዎች የሚመደበው የጥቅል በጀት ስሌት በቀመር ላይ እንዲሁም በግልጽነትና ተጠያቂነት ላይ በተመሠረተ አኳሃን ሊፈጸም እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
‎በየደረጃው ያሉ የዩዩኒቨርስቲ አመራሮች ለሥራቸው የሚያግዛቸውን የአመራር ስልጠና በማግኘት የአመራር ክህሎት እንዲያጎለብቱ የስልጠና ማዕከል መቋቋሙንም አመላክተዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጣቸውን ሀብት ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንዲችሉ እየተሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎የተዘጋጁት ደንብና መመሪያዎችም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ ሥራዎቻቸውን በግልጸኝነትና ወጥ የሆነ አሰራር በማስፈን የሚፈለገውን ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችሉ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
‎ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም ደንብና መመሪያዎቹ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ በሙያቸው የሰለጠኑ ብቁና ችሎታ ያላቸው የትምህርት አመራሮችን ወደ ስራ ማስገባት እንደሚያስችሉም ገልጸዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በበኩላቸው በመድረኩ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ-ገዝነት የሽግግር መመሪያ፣ የራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ጥቅል የበጀት ድጋፍ ለመደንገግ የወጣ ደንብ ፣ ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር አሰያየምን ለመደንገግ የወጣ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
‎ውይይት የተደረገባቸው ሰነዶች ተቋማቱ ያሉባቸውን ችግሮች በመፍታት ሀብቶቻቸውን በአግባቡ በማስተዳደር ለታለመለት ዓላማ እንዲያውሉና የትምህርት ጥራት እንዲያስጠብቁ እንደሚያስችሉም አስረድተዋል።
‎በመድረኩ ላይ የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በተዘጋጁ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ-ገዝነት የሽግግር መመሪያ፣ የራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ጥቅል የበጀት ድጋፍ ለመደንገግ የወጣ ደንብ ፣ ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር አሰያየምን ለመደንገግ የወጣ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
‎የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራዎቻቸውን በእውነት፣ በሐቀኝነትና በታማኝነት ሊያከናውኑ እንደሚገባ አስታውቀዋል።
‎በተቋማቱ የሚካሄዱ የሪፎርም አጀንዳዎች ዓላማ ዩኒቨርስቲዎች ካሉባቸው ተለምዷዊ የአሰራር ልምዶች በማላቀቅ አርአያነት ባለው መልኩ ተልዕኳቸውን እንዲፈጽሙ ማስቻል መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የአመራር ምልመላ የሚፈለጉ የአመራር ክህሎቶችን መሠረት ያደረገ ግልጽነትና ተዓማኒነት ያለው ሆኖ ከዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ፣ ከኢንዱስትሪና የውጭ ዜጎችና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጭምር በሚጋብዝ መልኩ መዘጋጀቱንም ጠቅሰዋል።
‎ለዩኒቨርስቲዎች የሚመደበው የጥቅል በጀት ስሌት በቀመር ላይ እንዲሁም በግልጽነትና ተጠያቂነት ላይ በተመሠረተ አኳሃን ሊፈጸም እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
‎በየደረጃው ያሉ የዩዩኒቨርስቲ አመራሮች ለሥራቸው የሚያግዛቸውን የአመራር ስልጠና በማግኘት የአመራር ክህሎት እንዲያጎለብቱ የስልጠና ማዕከል መቋቋሙንም አመላክተዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጣቸውን ሀብት ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንዲችሉ እየተሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎የተዘጋጁት ደንብና መመሪያዎችም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ ሥራዎቻቸውን በግልጸኝነትና ወጥ የሆነ አሰራር በማስፈን የሚፈለገውን ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችሉ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
‎ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም ደንብና መመሪያዎቹ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ በሙያቸው የሰለጠኑ ብቁና ችሎታ ያላቸው የትምህርት አመራሮችን ወደ ስራ ማስገባት እንደሚያስችሉም ገልጸዋል።
‎የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በበኩላቸው በመድረኩ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የራስ-ገዝነት የሽግግር መመሪያ፣ የራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ጥቅል የበጀት ድጋፍ ለመደንገግ የወጣ ደንብ ፣ ለመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር አሰያየምን ለመደንገግ የወጣ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
‎ውይይት የተደረገባቸው ሰነዶች ተቋማቱ ያሉባቸውን ችግሮች በመፍታት ሀብቶቻቸውን በአግባቡ በማስተዳደር ለታለመለት ዓላማ እንዲያውሉና የትምህርት ጥራት እንዲያስጠብቁ እንደሚያስችሉም አስረድተዋል።
‎በመድረኩ ላይ የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
Mar 23, 2026 1.7K

Our Ministers

MINISTER

H.E Professor. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk