Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ተወዳዳሪና ብቁ ትውልድ ለመፍጠር እየተተገበሩ ስላሉ የሪፎርም ሥራዎች እና ድጋፍ የሚሹ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን፣ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረትና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የሚያስተዳድሩ፣ ነጻ ሃሳብ የሚራመድባቸው፣ ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት እንዲሆኑ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን እንዲደግፉም ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ጀርመን ለረጅም ጊዜ የቆየ መልካም ግንኙነት እንደነበራቸው ገልጽው ይህንን አጠናክረው መቀጠል እንደሚፈልጉም ተናግረዋል።
በተለይም በክቡር ሚኒስትሩ የቀረቡትን በኢትዮጵያ የጀርመን ትምህርት ቤት ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች የነጻ የትምህርት እድል የሚያገኙበትን፣ በሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ በመገንባትና በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን በመደግፍ ረገድ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩም አብራርተዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ በትምህርት ሥርዓቱ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ተወዳዳሪና ብቁ ትውልድ ለመፍጠር እየተተገበሩ ስላሉ የሪፎርም ሥራዎች እና ድጋፍ የሚሹ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አብራርተዋል።
በዚህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን፣ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረትና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የሚያስተዳድሩ፣ ነጻ ሃሳብ የሚራመድባቸው፣ ትክክለኛ የማስተማሪያና የምርምር ተቋማት እንዲሆኑ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን እንዲደግፉም ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጄንስ ሃንፊልድ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ጀርመን ለረጅም ጊዜ የቆየ መልካም ግንኙነት እንደነበራቸው ገልጽው ይህንን አጠናክረው መቀጠል እንደሚፈልጉም ተናግረዋል።
በተለይም በክቡር ሚኒስትሩ የቀረቡትን በኢትዮጵያ የጀርመን ትምህርት ቤት ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎች የነጻ የትምህርት እድል የሚያገኙበትን፣ በሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ በመገንባትና በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን በመደግፍ ረገድ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩም አብራርተዋል።
Jan 17, 2025 72
National News

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ የሚሰጠውን የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተናን ዳግም ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች

 ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

 ይህንን ሊንክ https://exam.ethernet.edu.et በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Jan 16, 2025 265
National News

የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባስደርን በጽ/ ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢመስበርገር ጋር ተወያይተዋል።
በዚሁ ወቅት ትምህርት ሚኒስቴር ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በአጠቃላይና በከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች እየተተገበሩ ያሉ የለውጥ እርምጃዎችንና የትኩረት አቅጣጫዎችን ለአምባሰደሯ አብራርተዋል።
በተለይም ጥራት ያለው ፍትሃዊ ትምህርት ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የቅድመ ልጅነት ትምህርት፣ የመምህራንን የማስተማር አቅም ማሳደግ፣ የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ማሻሻል እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ራስ ገዝ ማድረግ የቅድሚያ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተሰራ እንደሚገኝም አንስተዋል።
አክለውም በትምህርት ዘርፉ ድጋፍ የሚያደርጉ አጋር አካላት የቅድሚያ ትኩረት የተሰጣቸውና የተማሪዎችን እኩል የመማር መብት የሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ መሆን እንዳለበት ገልጸው ለዚህም ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመወያየት በጋራ መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢመስበርገርን በበኩላቸው ትምህርት ሚኒስቴር ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥቶ እየስራቸው ላሉ ስራዎች አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገላጸዋል።
ሁለቱ አካላት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት እየተወሰዱ ያሉ የሪፎርም ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው በሚቀጥሉበት ጉዳይ ላይም ሰፊ ውይይት አድረገዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢመስበርገር ጋር ተወያይተዋል።
በዚሁ ወቅት ትምህርት ሚኒስቴር ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በአጠቃላይና በከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች እየተተገበሩ ያሉ የለውጥ እርምጃዎችንና የትኩረት አቅጣጫዎችን ለአምባሰደሯ አብራርተዋል።
በተለይም ጥራት ያለው ፍትሃዊ ትምህርት ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የቅድመ ልጅነት ትምህርት፣ የመምህራንን የማስተማር አቅም ማሳደግ፣ የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ማሻሻል እንዲሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ራስ ገዝ ማድረግ የቅድሚያ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተሰራ እንደሚገኝም አንስተዋል።
አክለውም በትምህርት ዘርፉ ድጋፍ የሚያደርጉ አጋር አካላት የቅድሚያ ትኩረት የተሰጣቸውና የተማሪዎችን እኩል የመማር መብት የሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ መሆን እንዳለበት ገልጸው ለዚህም ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመወያየት በጋራ መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢመስበርገርን በበኩላቸው ትምህርት ሚኒስቴር ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የቅድሚያ ትኩረት ሰጥቶ እየስራቸው ላሉ ስራዎች አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገላጸዋል።
ሁለቱ አካላት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት እየተወሰዱ ያሉ የሪፎርም ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው በሚቀጥሉበት ጉዳይ ላይም ሰፊ ውይይት አድረገዋል።
Jan 14, 2025 43
National News

ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ የልዩ ትምህርት ፍላጎት ያላቸው ዜጎች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡና ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ የሁሉንም ባለድርሻዎችና አጋሮች ድጋፍና ትብብር እንደሚፈልግ ተገለጸ።

በልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት ላይ ከአካል ጉዳተኞች ማህበራት ጋር ምክክር ተደርጓል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የምክክር መድረኩን ሲከፍቱ እንደገለጹት እድሜያቸው ለትምህርት የደረሰና ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ሁሉም ልዩ የትምህርት ፍላጎት ያላቸው ህጻናት ወጣቶችና ጎልማሶች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡና ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅ ተግባር ነው።
ልዩ የትምህርት ፍላጎት ያላቸውን ዜጎች የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሻሻልና አካቶ ትምህርትን ለመተግበር በስራው ዙሪያ ንቁ ተሳትፎ ካላቸው የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር በትብብር መስራቱ ለስራው ውጤታማነት አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑንም ክብርት ወ/ሮ አየለች ተናግረዋል፡፡
በ2015 ዓ.ም በወጣው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ልዩ ተሰጥዎና ተውህቦ ያላቸው፣ የአካል ጉዳትና ልዩ የመማር ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ስርአተ ትምህርት ተዘጋጅቶ ስራ ላይ እንዲውል አቅጣጫ መቀመጡንም ሚኒስትር ዴኤታዋ አመልክተዋል፡።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ሁሉም ህፃናት ወጣቶችና ጎልማሶች የትምህርት ጥራትና ተገቢነት ያለው ፍትሃዊ የሆነ ትምህርትና ስልጠና ተደራሽ በማድረግ በአገራቸው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ውስጥ ሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ የሚያስችል የአካቶ ትምህርት ስርዓትን ለመገንባት ስትራቴጂ መዘጋጀቱንም ጠቁመዋል፡፡
የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራትና መሻሻል መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዩሀንስ ወጋሶ በበኩላቸው ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግና በትምህርት ቤት ውስጥ የሚያገኙትን ትምህርት ለማሻሻል በተዘጋጀው የልዩ ትምህርት ስትራቴጂ የተቀመጡ ዋና ዋና ምሶሶዎችን በመተግበር የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡።
የአርብቶ አደርና የልዩ ፍላጎት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ ወ/ሮ መሠረት በቀለ በዚሁ ወቅት ባቀረቡት ጽሁፍ ወደ ትምህርት ቤት ያልመጡና ትምህርት ቤቶችም ምቹ ባለመሆናቸው ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ በርካታ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ተማሪዎች መኖራቸውን ጠቁመው የድጋፍ መስጫ ማዕካትን በማቋቋምና የመምህራንን ክህሎት በማሳደግ የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡
የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ በበኩላቸው ማህበራት ህብረተሰቡን ማንቃትና በሚሰሩ ስራዎች ላይም የሚያስፈልጉ ምክረ ሀሳቦችን በመስጠት የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚጠበቅባቸው አስረድተዋል።
በልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት ላይ ከአካል ጉዳተኞች ማህበራት ጋር ምክክር ተደርጓል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የምክክር መድረኩን ሲከፍቱ እንደገለጹት እድሜያቸው ለትምህርት የደረሰና ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ሁሉም ልዩ የትምህርት ፍላጎት ያላቸው ህጻናት ወጣቶችና ጎልማሶች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡና ጥራት ያለው ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅ ተግባር ነው።
ልዩ የትምህርት ፍላጎት ያላቸውን ዜጎች የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሻሻልና አካቶ ትምህርትን ለመተግበር በስራው ዙሪያ ንቁ ተሳትፎ ካላቸው የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር በትብብር መስራቱ ለስራው ውጤታማነት አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑንም ክብርት ወ/ሮ አየለች ተናግረዋል፡፡
በ2015 ዓ.ም በወጣው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ልዩ ተሰጥዎና ተውህቦ ያላቸው፣ የአካል ጉዳትና ልዩ የመማር ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ስርአተ ትምህርት ተዘጋጅቶ ስራ ላይ እንዲውል አቅጣጫ መቀመጡንም ሚኒስትር ዴኤታዋ አመልክተዋል፡።
ልዩ ፍላጎት ያላቸው ሁሉም ህፃናት ወጣቶችና ጎልማሶች የትምህርት ጥራትና ተገቢነት ያለው ፍትሃዊ የሆነ ትምህርትና ስልጠና ተደራሽ በማድረግ በአገራቸው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ውስጥ ሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ የሚያስችል የአካቶ ትምህርት ስርዓትን ለመገንባት ስትራቴጂ መዘጋጀቱንም ጠቁመዋል፡፡
የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራትና መሻሻል መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዩሀንስ ወጋሶ በበኩላቸው ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግና በትምህርት ቤት ውስጥ የሚያገኙትን ትምህርት ለማሻሻል በተዘጋጀው የልዩ ትምህርት ስትራቴጂ የተቀመጡ ዋና ዋና ምሶሶዎችን በመተግበር የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡።
የአርብቶ አደርና የልዩ ፍላጎት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ ወ/ሮ መሠረት በቀለ በዚሁ ወቅት ባቀረቡት ጽሁፍ ወደ ትምህርት ቤት ያልመጡና ትምህርት ቤቶችም ምቹ ባለመሆናቸው ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ በርካታ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ተማሪዎች መኖራቸውን ጠቁመው የድጋፍ መስጫ ማዕካትን በማቋቋምና የመምህራንን ክህሎት በማሳደግ የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡
የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ በበኩላቸው ማህበራት ህብረተሰቡን ማንቃትና በሚሰሩ ስራዎች ላይም የሚያስፈልጉ ምክረ ሀሳቦችን በመስጠት የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ተጠቃሚነት ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚጠበቅባቸው አስረድተዋል።
Jan 05, 2025 46
National News

በማዕከላዊ ቀጠና ስር የተመደበው የኦሮምያ ብሄራዊ ክልል የተማሪዎች የስፖርት ሊግን አስጀመረ።

በኦሮምያ ክልል የትምህርት ቤቶች የስፖርት ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ በስምንት የመንግስት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች መካሄድ ጀምሯል።
ስፖርትዊ ውድድሩ የክልሉና የአዳማ ከተማ አስተዳደር አመራሮችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ውድድሮቹ የተጀመሩት በእግር ኳስ፣ በቮሊቦል እና በአትሌቲክስ ስፖርት አይነቶች ሲሆን በሁሉም ውድድሮች በርካታ ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
የስፖርት ውድድሩ ተማሪዎች ያላቸውን መልካም ግንኙነት ከማጠናከር ባለፈ በአካልና በአእምሮ እንዲሁም ሁለንተናዊ ስብዕና የተላበሱ ቀልጣፋ ዜጋ እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው በማስጀመሪያ መድረኩ ላይ ተገልጿል።
በተጨማሪም ስፖርታዊ ውድድሩ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሳለጥ የጤናና የሰውነት ማጎልመሻ ትምህርት ትልቅ ሚናና ድርሻ እንዳለው በማመን ወደ ስራ የተገባ መሆኑም ተገልጿል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የተማሪዎች የስፖርት ውድድር በተለያዩ የምድብ ቀጠናዎች እየተካሄደ ይገኛል።
በኦሮምያ ክልል የትምህርት ቤቶች የስፖርት ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ በስምንት የመንግስት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች መካሄድ ጀምሯል።
ስፖርትዊ ውድድሩ የክልሉና የአዳማ ከተማ አስተዳደር አመራሮችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ውድድሮቹ የተጀመሩት በእግር ኳስ፣ በቮሊቦል እና በአትሌቲክስ ስፖርት አይነቶች ሲሆን በሁሉም ውድድሮች በርካታ ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
የስፖርት ውድድሩ ተማሪዎች ያላቸውን መልካም ግንኙነት ከማጠናከር ባለፈ በአካልና በአእምሮ እንዲሁም ሁለንተናዊ ስብዕና የተላበሱ ቀልጣፋ ዜጋ እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው በማስጀመሪያ መድረኩ ላይ ተገልጿል።
በተጨማሪም ስፖርታዊ ውድድሩ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሳለጥ የጤናና የሰውነት ማጎልመሻ ትምህርት ትልቅ ሚናና ድርሻ እንዳለው በማመን ወደ ስራ የተገባ መሆኑም ተገልጿል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የተማሪዎች የስፖርት ውድድር በተለያዩ የምድብ ቀጠናዎች እየተካሄደ ይገኛል።
Dec 25, 2024 118
National News

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአገሪቱን እድገትና የህዝቡን ህይወት ለማሻሻል ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስገነዘቡ።

ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ሰባት (47) የመንግስተት ዩኒቨርስቲዎች ጋር በ2017 የሚተገበር ቁልፍ የአፈጻጸመም ውል ተፈራርሟል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በስምምነቱ ወቅተት እንደገለጹት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሯቸው ምርምሮችና የሚያፈሯቸው ዜጎች አገር የሚለውጡና ከዓለም ጋር ተወዳድረው ማሸነፍ የሚችሉ ሊሆኑ ይገባል።
ዩኒቨርስቲዎች ራሳቸውን ወደ ራስገዝነት እያሳደጉ እድገታቸውንና ቀጣይነታቸውን ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ተናግረዋል።
ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተፈረመው ውል ሃላፊነትና ተጠያቂነትን በማስፈን የትምህርት፣ የጥናትና ምርምር ስራዎችን ጥራት ለማስጠበቅ እንደሚያስችልም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የትምህርትና የምርምር ጥራትን በማስጠበቅ ብቃትና ጥራት ያለው ዜጋ ማፍራት ግዴታ መሆኑን አውቀው በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
በቁልፍ የአፈጻጸም መለኪያ ስምምነቱ መሠረት ውጤት የሚያስመዘግቡ ተቋማት በበጀት ጭምር የበለጠ የሚደገፉበት፣ ወደ ኋላ የሚቀሩና ዝቅተኛ አፈጻጸም የሚያስመዘግቡት ደግሞ ተጠያቂ የሚሆኑበት እንደሆነ ጠቁመዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የቁልፍ ስራዎች አፈጻጸም ውሉ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዓለም አቀፋዊ መለኪያዎች ላይ ያተኮረ እድገት እንዲኖራቸው እንደሚያስችል ገልጸዋል።
ስምምነቱ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው የክትትልና ግምገማ ስርዓት እንዲኖርና ዩኒቨርስቲዎች በተልዕኳቸው ላይ አትኩረው እንዲሰሩ እንደሚያደርግም ጠቅሰዋል።
በመሆኑም የከፍተኛ ትምህርተ ተቋማቱ በገቡት ስምምነት መሠረት ስራዎቻቸውን በየደረጃው በማውረድና ጠንክሮ በመስራት ቀጣይነት ያለው ውጤት ለማስመዝገብ መረባረብ እንዳለባቸው ተናግረዋል።
ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩን በመወከል የከፍተኛ ትምህርቶ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አት ኮራ ጡሹኔ ዩኒቨርስቲዎቹን በመወከል ደግሞ የየዩኒቨርስቲዎቹ ቦርድ ሰብሳቢዎችና ፕሬዚዳንቶች ፈርመዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ሰባት (47) የመንግስተት ዩኒቨርስቲዎች ጋር በ2017 የሚተገበር ቁልፍ የአፈጻጸመም ውል ተፈራርሟል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በስምምነቱ ወቅተት እንደገለጹት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሯቸው ምርምሮችና የሚያፈሯቸው ዜጎች አገር የሚለውጡና ከዓለም ጋር ተወዳድረው ማሸነፍ የሚችሉ ሊሆኑ ይገባል።
ዩኒቨርስቲዎች ራሳቸውን ወደ ራስገዝነት እያሳደጉ እድገታቸውንና ቀጣይነታቸውን ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ተናግረዋል።
ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተፈረመው ውል ሃላፊነትና ተጠያቂነትን በማስፈን የትምህርት፣ የጥናትና ምርምር ስራዎችን ጥራት ለማስጠበቅ እንደሚያስችልም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የትምህርትና የምርምር ጥራትን በማስጠበቅ ብቃትና ጥራት ያለው ዜጋ ማፍራት ግዴታ መሆኑን አውቀው በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
በቁልፍ የአፈጻጸም መለኪያ ስምምነቱ መሠረት ውጤት የሚያስመዘግቡ ተቋማት በበጀት ጭምር የበለጠ የሚደገፉበት፣ ወደ ኋላ የሚቀሩና ዝቅተኛ አፈጻጸም የሚያስመዘግቡት ደግሞ ተጠያቂ የሚሆኑበት እንደሆነ ጠቁመዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የቁልፍ ስራዎች አፈጻጸም ውሉ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዓለም አቀፋዊ መለኪያዎች ላይ ያተኮረ እድገት እንዲኖራቸው እንደሚያስችል ገልጸዋል።
ስምምነቱ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው የክትትልና ግምገማ ስርዓት እንዲኖርና ዩኒቨርስቲዎች በተልዕኳቸው ላይ አትኩረው እንዲሰሩ እንደሚያደርግም ጠቅሰዋል።
በመሆኑም የከፍተኛ ትምህርተ ተቋማቱ በገቡት ስምምነት መሠረት ስራዎቻቸውን በየደረጃው በማውረድና ጠንክሮ በመስራት ቀጣይነት ያለው ውጤት ለማስመዝገብ መረባረብ እንዳለባቸው ተናግረዋል።
ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩን በመወከል የከፍተኛ ትምህርቶ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አት ኮራ ጡሹኔ ዩኒቨርስቲዎቹን በመወከል ደግሞ የየዩኒቨርስቲዎቹ ቦርድ ሰብሳቢዎችና ፕሬዚዳንቶች ፈርመዋል።
Dec 25, 2024 198

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk