Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የት/ቤት ምገባን በማጠናከር የተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ማሳደግ ይገባል፤ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት

በ34ኛው የትምህርት ጉባኤ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕ/ር ክንደያ ገ/ህይዎት የት/ቤት ምገባን በማጠናከር የተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ማሳደግ ይገባል ብለዋል።
ፕ/ር ክንደያ አክለውም የትምህርት ማህበረሰቡ በ “ትምህርት ለትውልድ“ያሳየውን የላቀ ተሳትፎ በአዳሪ እና በሞዴል ት/ቤቶች ግንባታም አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
የሪፎርም ስራዎቻችንና አበይት ስራዎቻችንን በሚገባ ለይተን በዚህ የትምህርት ዘመን ውጤት ሊያመጡ በሚችል መልኩ መተግባር እንደሚገባም ተናገረዋል።
በ34ኛው የትምህርት ጉባኤ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕ/ር ክንደያ ገ/ህይዎት የት/ቤት ምገባን በማጠናከር የተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ማሳደግ ይገባል ብለዋል።
ፕ/ር ክንደያ አክለውም የትምህርት ማህበረሰቡ በ “ትምህርት ለትውልድ“ያሳየውን የላቀ ተሳትፎ በአዳሪ እና በሞዴል ት/ቤቶች ግንባታም አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
የሪፎርም ስራዎቻችንና አበይት ስራዎቻችንን በሚገባ ለይተን በዚህ የትምህርት ዘመን ውጤት ሊያመጡ በሚችል መልኩ መተግባር እንደሚገባም ተናገረዋል።
Nov 11, 2025 169
National News

34ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ ዛሬ በአዳማ ከተማ ተጀመረ፤

'ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም'' በሚል መሪ ቃል በተጀመረው ጉባዔ የ2017 የትምህርት ልማት ዘርፍ አፈጻጸም ይገመገማል።
‎ጉባዌው በ2018 የትምህርት ዘመን እቅድ ላይ ውይይት በማድረግ ለተሻለ አፈጻጸም የሚያግዙ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
‎በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገር አቀፍ ጉባዔ የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
‎በተጨማሪም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና የቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፣የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፣የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶችና አጋሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
'ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም'' በሚል መሪ ቃል በተጀመረው ጉባዔ የ2017 የትምህርት ልማት ዘርፍ አፈጻጸም ይገመገማል።
‎ጉባዌው በ2018 የትምህርት ዘመን እቅድ ላይ ውይይት በማድረግ ለተሻለ አፈጻጸም የሚያግዙ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
‎በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገር አቀፍ ጉባዔ የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
‎በተጨማሪም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና የቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፣የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፣የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶችና አጋሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
Nov 11, 2025 158
National News

የተረጋጋ ማህበረሰብ ለመፍጠር ጠንካራ ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትና ለሞራል ግንባታ መሰረት የሆነ ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ ላይ ትኩረ አድርጎ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፤ ‎34ኛው የትምህርት ጉባዔ በኦሮሚያ ብ/ክ/መ በአዳማ ከተማ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጉባኤውን ሲከፍቱ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የተረጋጋ ማህበረሰብ ለመፍጠር ጠንካራ ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትና ለየሞራል ግንባታ መሰረት የሆነ ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ ላይ ትኩረ አድርጎ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
‎የተሻለ ዜጋ ለመፍጠር ጥራትና ፍትሃዊነትን የተረጋገጥ ትምህርት ከማቅረብ ባሻገር በጠንካራ ሞራል መሠረት ላይ የቆመ ዜጋ መፍጠር እንደሚገባም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጨምረው አስገንዝበዋል።
‎የተማሩ ብቃትና ችሎታ ያላቸውን ዜጎች ለማፍራት ከመጀመሪያ ደረጃ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት በቴክኖሎጂ የተደገፈ ጥልቀት ያለው እውቀት መስጠት እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
‎በትምህርቱ ዘርፍ እየተካሄዱ ያሉ የሪፎርም ስራዎች በተለይም የሞራል ልዕል ያለው ዜጋ ለመገንባት እየተካሄደ ባለው ስራ በማህበረሰቡ ዘንድ የተሻ መረዳት መፈጠሩንም ጠቁመዋል።
‎የጉባዔው አዘጋጅ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ባለፉት አመታት በትምህርት ዘርፍ በተከናወኑ ሥራዎች ትልቅ እድገት መመዝገቡን ተናግረዋል።
‎በዘርፉ ከትምህርት የራቁ ዜጎችን ወደ ትምህርት ገበታ ከማምጣት ፣የመማሪያ ቁሳቁስ ከማሟላት፣ በቴክኖሎጂና ፈጠራ አንጻር አሁንም ተግዳሮቶች መኖራቸውን ዶክተር ቶላ አስረድተዋል።
‎34ኛው የትምህርት ጉባዔ አገራችን ማንሰራራት በጀመረችበት ዘመን የሚካሄድ መሆኑ ልዩ እንደሚያደርገውም የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ጠቁመዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጉባኤውን ሲከፍቱ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የተረጋጋ ማህበረሰብ ለመፍጠር ጠንካራ ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትና ለየሞራል ግንባታ መሰረት የሆነ ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ ላይ ትኩረ አድርጎ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
‎የተሻለ ዜጋ ለመፍጠር ጥራትና ፍትሃዊነትን የተረጋገጥ ትምህርት ከማቅረብ ባሻገር በጠንካራ ሞራል መሠረት ላይ የቆመ ዜጋ መፍጠር እንደሚገባም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጨምረው አስገንዝበዋል።
‎የተማሩ ብቃትና ችሎታ ያላቸውን ዜጎች ለማፍራት ከመጀመሪያ ደረጃ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት በቴክኖሎጂ የተደገፈ ጥልቀት ያለው እውቀት መስጠት እንደሚገባም ክቡር ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
‎በትምህርቱ ዘርፍ እየተካሄዱ ያሉ የሪፎርም ስራዎች በተለይም የሞራል ልዕል ያለው ዜጋ ለመገንባት እየተካሄደ ባለው ስራ በማህበረሰቡ ዘንድ የተሻ መረዳት መፈጠሩንም ጠቁመዋል።
‎የጉባዔው አዘጋጅ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው ባለፉት አመታት በትምህርት ዘርፍ በተከናወኑ ሥራዎች ትልቅ እድገት መመዝገቡን ተናግረዋል።
‎በዘርፉ ከትምህርት የራቁ ዜጎችን ወደ ትምህርት ገበታ ከማምጣት ፣የመማሪያ ቁሳቁስ ከማሟላት፣ በቴክኖሎጂና ፈጠራ አንጻር አሁንም ተግዳሮቶች መኖራቸውን ዶክተር ቶላ አስረድተዋል።
‎34ኛው የትምህርት ጉባዔ አገራችን ማንሰራራት በጀመረችበት ዘመን የሚካሄድ መሆኑ ልዩ እንደሚያደርገውም የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ጠቁመዋል።
Nov 11, 2025 144
National News

ትውልድን የመገንባት መንገዳችን ረጅም ጊዜ የሚጠይቅ ስለሆነ ዘርፉን የሚያሻግሩ አማራጮችን ማስፋት እንደሚገባ አጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ አሳሰቡ፤

ትውልድን የመገንባት መንገዳችን ረጅም ጊዜ የሚጠይቅ ስለሆነ ዘርፉን የሚያሻግሩ አማራጮችን ማስፋት እንደሚገባ አጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ አሳስበዋል።
በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ የለውጥ ተግባራት ተነድፈው እየተተገበሩ መሆኑት የገለጹት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ባለፈው የትምህርት ዘመን ጸድቆ ወደትግብራ የገባውን የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ በሚገባ መተግበር ይገባል ብለዋል።
አያይዘውም ለተማሪዎች ውጤታማነት የትምህርት ቤት ምገባ፣ የመምህራንና የት/ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በትኩረት እየተሰሩ መሆኑን አንስተው በዚህ ዓመትም ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሰገንዝበዋል።
በተጨማሪም የመምህራን የጥቅማጥቅምና መሠል ጥያቄዎችን ለመመለስ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች የእቅዳቸው አካል አርጎ ከመስራት ባለፈ በአካባቢ ያለን ሀብት አሟጦ በመጠቀም ለሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መልስ መስጠት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በመጨረሻም በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ለተቀመጡ ቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የክልልና የከተማ መስተዳድር ት/ቢሮዎች ተጠያቂነትን በማረጋገጥ በሀላፊነት መንፈስ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።
ትውልድን የመገንባት መንገዳችን ረጅም ጊዜ የሚጠይቅ ስለሆነ ዘርፉን የሚያሻግሩ አማራጮችን ማስፋት እንደሚገባ አጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ አሳስበዋል።
በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ የለውጥ ተግባራት ተነድፈው እየተተገበሩ መሆኑት የገለጹት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ባለፈው የትምህርት ዘመን ጸድቆ ወደትግብራ የገባውን የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ በሚገባ መተግበር ይገባል ብለዋል።
አያይዘውም ለተማሪዎች ውጤታማነት የትምህርት ቤት ምገባ፣ የመምህራንና የት/ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በትኩረት እየተሰሩ መሆኑን አንስተው በዚህ ዓመትም ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሰገንዝበዋል።
በተጨማሪም የመምህራን የጥቅማጥቅምና መሠል ጥያቄዎችን ለመመለስ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች የእቅዳቸው አካል አርጎ ከመስራት ባለፈ በአካባቢ ያለን ሀብት አሟጦ በመጠቀም ለሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መልስ መስጠት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በመጨረሻም በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ለተቀመጡ ቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የክልልና የከተማ መስተዳድር ት/ቢሮዎች ተጠያቂነትን በማረጋገጥ በሀላፊነት መንፈስ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።
Nov 11, 2025 136
National News

ከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ለታቀዱ የሪፎርም ተግባራት መሳካት ሁሉም አካላት የሚጠበቅባቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ፤

የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በ34ኛው የትምህርት ጉባኤ ላይ እንደገለጹት በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ለታቀዱ የሪፎርም ተግባራት መሳካት ሁሉም አካላት የሚጠበቅባቸውን መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
‎በዚህም የኢንዱስትሪዎችና የትምህርት ተቋማት ትብብር መሥራት ሁለቱንም አካላት የሚጠቅም ተግባር መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎አያይዘውም የዩኒቨርስቲዎች በመማር ማስተማር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ስራ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ገልጸው ከየዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ምገባ ጋር በተያያዘ ኃላፊነት ወስዶ የሚከታተል ተቋም ለማቋቋም እቅድ መኖሩንም ተናግረዋል።
‎ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም የዩኒቨርስቲዎች የትኩረት መስክ ልየታ በሂደት እየተሳካ የሚሄድ መሆኑን ገልጸው በዚህ ሂደት የሚፈጠሩ የመምህራንን እጥረትና ከምችት ለማሰተካከል አዘዋውሮ የማሰራት አቅጣጫ መኖሩንም ጠቁመዋል።
‎የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በትኩረት ለመደገፍ የተለየ የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጨምረው አብራርተዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በ34ኛው የትምህርት ጉባኤ ላይ እንደገለጹት በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ለታቀዱ የሪፎርም ተግባራት መሳካት ሁሉም አካላት የሚጠበቅባቸውን መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
‎በዚህም የኢንዱስትሪዎችና የትምህርት ተቋማት ትብብር መሥራት ሁለቱንም አካላት የሚጠቅም ተግባር መሆኑን አስገንዝበዋል።
‎አያይዘውም የዩኒቨርስቲዎች በመማር ማስተማር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ስራ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ገልጸው ከየዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ምገባ ጋር በተያያዘ ኃላፊነት ወስዶ የሚከታተል ተቋም ለማቋቋም እቅድ መኖሩንም ተናግረዋል።
‎ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም የዩኒቨርስቲዎች የትኩረት መስክ ልየታ በሂደት እየተሳካ የሚሄድ መሆኑን ገልጸው በዚህ ሂደት የሚፈጠሩ የመምህራንን እጥረትና ከምችት ለማሰተካከል አዘዋውሮ የማሰራት አቅጣጫ መኖሩንም ጠቁመዋል።
‎የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በትኩረት ለመደገፍ የተለየ የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጨምረው አብራርተዋል።
Nov 11, 2025 140
National News

በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ስራዎች ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ሀገርን ለማሻገር ቁልፍ ሚና እንዳለው ተገለጸ። አስረኛው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች አውደ ርዕይና ውድድር በይፋ ተከፍቷል።

የትምህርት ሚኒስቴር ከሌሎች ተባባሪ ተቋማት ጋር በመሆን የሚያዘጋጀው አመታዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች አውደ ርዕይና ውድድር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በደመቀ ሁኔታ ተከፍቷል።
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች ልዩ ዝንባሌና ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎችና መምህራን የሚያገናኘውን አመታዊ አውደ ርዕይና ውድድር የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በይፋ ከፍተውታል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ሀገርን ለማሻገር በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ቁልፍ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።
በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲና የሌሎች ተባባሪ ተቋማት ስራ ሀላፊዎች ቁልፍ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከሌሎች ተባባሪ ተቋማት ጋር በመሆን የሚያዘጋጀው አመታዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች አውደ ርዕይና ውድድር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በደመቀ ሁኔታ ተከፍቷል።
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች ልዩ ዝንባሌና ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎችና መምህራን የሚያገናኘውን አመታዊ አውደ ርዕይና ውድድር የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በይፋ ከፍተውታል።
ሚንስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ሀገርን ለማሻገር በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ቁልፍ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።
በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲና የሌሎች ተባባሪ ተቋማት ስራ ሀላፊዎች ቁልፍ መልዕክት አስተላልፈዋል።
Nov 11, 2025 163

Our Ministers

MINISTER

H.E Professor. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk