እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

የቅርብ ጊዜ ዜናችን

የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ክስተቶችን ያንብቡ

የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን Jorge Fernando Lefebre Nicolas በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኩባ የህክምና ትምህርት ተቋማት መካከል የተቋም ተቋም ግንኙነትን ማጠናከር፣ የምርምር ስራዎችን በጋራ መስራት፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና የህክምና ባለሙያዎች ልወውጥ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበር።
ክቡር ሚኒስትሩ ከክቡር አምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይትም የአንጋፋው የያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትን ለማጠናከር ከአፍሮ ኪዩባን ባህላዊ ማዕከል ጋር በጋራ በሚሰሩበት ዙሪያ ስምምነት አድርገዋል። የተቋማቱ ስምምነት የሀገራቱን የባህላዊ ሙዚቃ ልውውጥ የሚያሳድግ ሲሆን ለያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት ደግሞ አለምአቀፍ የሙዚቃ ባህል ልውውጥ ለማድረግ እንዲችል እድል የሚሰጥ እንደሆነ ተገልጿል።
የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን Jorge Fernando Lefebre Nicolas በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኩባ የህክምና ትምህርት ተቋማት መካከል የተቋም ተቋም ግንኙነትን ማጠናከር፣ የምርምር ስራዎችን በጋራ መስራት፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና የህክምና ባለሙያዎች ልወውጥ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበር።
ክቡር ሚኒስትሩ ከክቡር አምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይትም የአንጋፋው የያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትን ለማጠናከር ከአፍሮ ኪዩባን ባህላዊ ማዕከል ጋር በጋራ በሚሰሩበት ዙሪያ ስምምነት አድርገዋል። የተቋማቱ ስምምነት የሀገራቱን የባህላዊ ሙዚቃ ልውውጥ የሚያሳድግ ሲሆን ለያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት ደግሞ አለምአቀፍ የሙዚቃ ባህል ልውውጥ ለማድረግ እንዲችል እድል የሚሰጥ እንደሆነ ተገልጿል።
Apr 11, 2024 106
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርን Shibata Hironori በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የትምህርት ዘርፍ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት አድርገዋል።
ክቡር አምባሳደር Shibata Hironori ሀገራቸው አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለማገዝና ከጃፓን ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለማስተሳሰር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። ክቡር አምባሳደሩ አክለውም ዩኒቨርስቲው ኦቶኖመስ ለመሆን የሚያደርገውን ሂደት ለመደገፍና ከዩኒቨርስቲው ጋር በምርምር ስራዎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት፣ ፕሮፌሰሮች የሚያደርጉትን የልምድ ልውውጥ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በተጨማሪም በሁለቱ ወገኖች ውይይት የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) አራት (4) የሚሆኑ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤቶችን በአዲሲቷ ኢትዮጵያ የት/ቤቶች ዲዛይን መሰረት ገንብቶ ለማስረከብ ስምምነት ተደርጓል።
እንደ ክቡር አምባሳደሩ ገለጻ ሀገራቸው የሁለቱን እህትማማች ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ሀያ (20) የሚሆኑ በሂሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የሚሰሩ ጃፓናውያን በጎ ፈቃደኞች እንደምትልክ ቃል ገብተዋል።
በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ወገኖች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ገልጸው ውይይታቸውን አጠናቀዋል።
የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርን Shibata Hironori በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የትምህርት ዘርፍ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት አድርገዋል።
ክቡር አምባሳደር Shibata Hironori ሀገራቸው አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለማገዝና ከጃፓን ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለማስተሳሰር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። ክቡር አምባሳደሩ አክለውም ዩኒቨርስቲው ኦቶኖመስ ለመሆን የሚያደርገውን ሂደት ለመደገፍና ከዩኒቨርስቲው ጋር በምርምር ስራዎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት፣ ፕሮፌሰሮች የሚያደርጉትን የልምድ ልውውጥ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በተጨማሪም በሁለቱ ወገኖች ውይይት የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) አራት (4) የሚሆኑ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤቶችን በአዲሲቷ ኢትዮጵያ የት/ቤቶች ዲዛይን መሰረት ገንብቶ ለማስረከብ ስምምነት ተደርጓል።
እንደ ክቡር አምባሳደሩ ገለጻ ሀገራቸው የሁለቱን እህትማማች ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ሀያ (20) የሚሆኑ በሂሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የሚሰሩ ጃፓናውያን በጎ ፈቃደኞች እንደምትልክ ቃል ገብተዋል።
በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ወገኖች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ገልጸው ውይይታቸውን አጠናቀዋል።
Apr 04, 2024 109
የሀገር ውስጥ ዜና

ለዲጂታል ትምህርት (e-learning) ተደራሽነትና ጥራት የሚጠቅሙ አምስት የዲጂታል መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች ተመረቁ

ለዲጂታል ትምህርት (e-learning) ተደራሽነትና ጥራት የሚጠቅሙ አምስት የዲጂታል መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች በአዲስ አበባ፣ በባህርዳር፣ በድሬደዋ፣ በሀዋሳና በጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ እና የትምህርት ሚኒስትሩ ተወካይ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ የነዚህ ስቱዲዮዎች መገንባት መሰረታዊ ዓላማው ዩኒቨርስቲዎች የተሻሉ ባለሙያዎችን በመጠቀም ጥራቱን እና አግባብነቱን የጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ኮርስ ቀረጻ ማካሄድ መሆኑንና ስቱዲዮ የተገነባላቸው ተቋማት በአቅራቢያቸው ለሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የየራሳቸውን ስቱዲዮ እስኪያቋቁሙ ድረስ አገልግሎት መስጠት እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል መርሃ- ግብር የመምህራንን የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት አሰጣጥ አቅምን ለመገንባት እና የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ለማስተማር የታቀደ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም ለመማር ጊዜ የማይኖራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ሥራቸው ላይ ምንም ተጽዕኖ ሳይፈጠር ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ዶ/ር ሰለሞን በነዚህ የመልቲ ዲጂታል እስቱዲዮ ግንባታ ሂደት ውስጥ የተሳታፉ አካላትን እስከ አሁን ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመስግነው በቀጣይ በሚሠሩ ሥራዎችም ላይ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንድቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡
በአሜሪካ የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ዶ/ር ዩካኢ ምላምቦ (Yeukai Mlambo,Ph.D)የተመረቁት መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ረገድ ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚወስዱና በተለይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ያላቸውን የማስተማሪያ ግብዓቶችና መሳሪያዎችን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያስችሉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዶ/ር ዩካኢ ለውጡ ከልማዳዊ የማማር ማስማር ሂደት ወደ ድንበር፣ቦታና ጊዜ የማይገድበው ዲጂታል አለም የተደረገ መሠረታዊ ለውጥ መሆኑንም አንስተዋል፡፡
ለዲጂታል ስቱዲዮው ከፍተኛ አስተዋጾ ካደረጉት አጋሮች መካከልም የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ያለው የዚህ ዲጂታል ስቱዲዮ መገንባት የወደፊቱን የተማሪዎችንና የወጣቶቻችንን ሥራ ፈጣሪነት በማጎለበትና ሥራ አጥነትን ከመቀነስ አንፃር ትልቅ ድርሻ ያለዉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የተገነቡ ስቱዲዮዎች የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን በማሻሻል በአለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ የሆነ የሰው ሀይል ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ መሆኑን ጠቀሰው ስቱዲዮዎቹም እንዲገነቡ ለበረከቱት አስተዋጽኦ ትምህርት ሚኒስቴርን፣የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲንና የማስተር ካርድ ፋውንዴሽንን አመስግነዋል።
የምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተጨማሪ እስቲዲዮ የተገነባላቸው የአራቱ ዩኒቨርሲቲዎች አመራር ከተገነቡ ስቱዲዮዎች በበይነመረብ ለታዳሚዎች መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተገነባው ስቱዲዮም ተጎብኝቷል፡፡
ለዲጂታል ትምህርት (e-learning) ተደራሽነትና ጥራት የሚጠቅሙ አምስት የዲጂታል መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች በአዲስ አበባ፣ በባህርዳር፣ በድሬደዋ፣ በሀዋሳና በጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ እና የትምህርት ሚኒስትሩ ተወካይ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ የነዚህ ስቱዲዮዎች መገንባት መሰረታዊ ዓላማው ዩኒቨርስቲዎች የተሻሉ ባለሙያዎችን በመጠቀም ጥራቱን እና አግባብነቱን የጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ኮርስ ቀረጻ ማካሄድ መሆኑንና ስቱዲዮ የተገነባላቸው ተቋማት በአቅራቢያቸው ለሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የየራሳቸውን ስቱዲዮ እስኪያቋቁሙ ድረስ አገልግሎት መስጠት እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል መርሃ- ግብር የመምህራንን የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት አሰጣጥ አቅምን ለመገንባት እና የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ለማስተማር የታቀደ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም ለመማር ጊዜ የማይኖራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ሥራቸው ላይ ምንም ተጽዕኖ ሳይፈጠር ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ዶ/ር ሰለሞን በነዚህ የመልቲ ዲጂታል እስቱዲዮ ግንባታ ሂደት ውስጥ የተሳታፉ አካላትን እስከ አሁን ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመስግነው በቀጣይ በሚሠሩ ሥራዎችም ላይ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንድቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡
በአሜሪካ የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ዶ/ር ዩካኢ ምላምቦ (Yeukai Mlambo,Ph.D)የተመረቁት መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ረገድ ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚወስዱና በተለይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ያላቸውን የማስተማሪያ ግብዓቶችና መሳሪያዎችን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያስችሉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዶ/ር ዩካኢ ለውጡ ከልማዳዊ የማማር ማስማር ሂደት ወደ ድንበር፣ቦታና ጊዜ የማይገድበው ዲጂታል አለም የተደረገ መሠረታዊ ለውጥ መሆኑንም አንስተዋል፡፡
ለዲጂታል ስቱዲዮው ከፍተኛ አስተዋጾ ካደረጉት አጋሮች መካከልም የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ያለው የዚህ ዲጂታል ስቱዲዮ መገንባት የወደፊቱን የተማሪዎችንና የወጣቶቻችንን ሥራ ፈጣሪነት በማጎለበትና ሥራ አጥነትን ከመቀነስ አንፃር ትልቅ ድርሻ ያለዉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የተገነቡ ስቱዲዮዎች የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን በማሻሻል በአለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ የሆነ የሰው ሀይል ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ መሆኑን ጠቀሰው ስቱዲዮዎቹም እንዲገነቡ ለበረከቱት አስተዋጽኦ ትምህርት ሚኒስቴርን፣የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲንና የማስተር ካርድ ፋውንዴሽንን አመስግነዋል።
የምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተጨማሪ እስቲዲዮ የተገነባላቸው የአራቱ ዩኒቨርሲቲዎች አመራር ከተገነቡ ስቱዲዮዎች በበይነመረብ ለታዳሚዎች መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተገነባው ስቱዲዮም ተጎብኝቷል፡፡
Mar 05, 2024 682
የሀገር ውስጥ ዜና

በአፍሪካ 9ኛው በኢትዮጰያ አምስተኛው የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ተከበረ፡፡

በአፍሪካ 9ኛው በኢትዮጰያ አምስተኛው የትምህርት ቤት ምገባ ቀን " ለሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ መዋዕለ ንዋይን ማፍሰስ ለተሻለ ትውልድ ግንባታ!!" በሚል መሪ ቃል በሀገር ደረጃ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ተከበረ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበዓሉ ላይ ተገኝተው የትምህርት ቤት ምገባ ወጪ ሳይሆን በመጪው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ላይ የሚደረግ አዋጭና ዘላቂ የሰብዓዊ ልማት ኢንቨስትመንት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
መርሃ-ግብሩ በአግባቡ ከተተገበረ የልጆችን አካላዊና አዕምሮኣዊ ዕድገት በማፋጠንና ጤንነታቸውን በመጠበቅ የተማሪዎችን የትምህርት ውጤታማነት እንዲሻሻል በማድረግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ጠቁመዋል፡፡
ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ የትምህርት ቤት ምገባ እንደሃገር በመንግሰት ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ ያለና ከ6.2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ ያደረገ ፕሮግራም መሆኑን ገልጸዋል።
በመሆኑም የመንግስት አካላት፣የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለሀብቶችና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የነገ ሀገር ተረካቢ የሆኑ ታዳጊዎችን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ ለመገንባት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን ጥረት ለመደገፍ እያበረከቱ ላሉት አስተዋጽኦ አመስግነው በቀጣይም ድጋፋቸውን ይበልጥ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር በበኩላቸው ከተማ መስተዳድሩ ለትምህርት ቤት ምገባ ከፍተኛ ትኩረት ስጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአለም ምግብ ፕሮግራም ተወካይ ሚስተር ኤልቪስ ኦድኬ ኢትዮጵያ በዚህ አመት በትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር 6.2 ሚሊዮን ተማሪዎችን ተጠቃሚ በማድረግ በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀስ መሆኑዋን ጠቅሰው በቀጣይም እ.አ.አ. በ2030 ሁሉንም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራች ያለችው ስራ ስኬታማ እንዲሆን ተቋማቸውም የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ገልጽዋል፡፡
በክብረ በዓሉ ላይ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልልና ከተማ መስተዳደር ትምህርት ቢሮ፥ የሴክተር መ/ቤቶች ተወካዮችና አመራሮች፥ ሌሎችም ባለድርሻና አጋር አካላት እንዲሁም የዴሬደዋ ከተማ መስተዳደር አመራሮች፥ የአከባቢው ማህበረስብ ተወካዮች የተሳተፋ ሲሆን ስኬታማ የትምህርት ቤት ምገባ ስራዎች ተጎብኝተዋል ።
በአፍሪካ 9ኛው በኢትዮጰያ አምስተኛው የትምህርት ቤት ምገባ ቀን " ለሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ መዋዕለ ንዋይን ማፍሰስ ለተሻለ ትውልድ ግንባታ!!" በሚል መሪ ቃል በሀገር ደረጃ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ተከበረ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበዓሉ ላይ ተገኝተው የትምህርት ቤት ምገባ ወጪ ሳይሆን በመጪው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ላይ የሚደረግ አዋጭና ዘላቂ የሰብዓዊ ልማት ኢንቨስትመንት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
መርሃ-ግብሩ በአግባቡ ከተተገበረ የልጆችን አካላዊና አዕምሮኣዊ ዕድገት በማፋጠንና ጤንነታቸውን በመጠበቅ የተማሪዎችን የትምህርት ውጤታማነት እንዲሻሻል በማድረግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ጠቁመዋል፡፡
ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ የትምህርት ቤት ምገባ እንደሃገር በመንግሰት ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ ያለና ከ6.2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ ያደረገ ፕሮግራም መሆኑን ገልጸዋል።
በመሆኑም የመንግስት አካላት፣የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለሀብቶችና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የነገ ሀገር ተረካቢ የሆኑ ታዳጊዎችን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ ለመገንባት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን ጥረት ለመደገፍ እያበረከቱ ላሉት አስተዋጽኦ አመስግነው በቀጣይም ድጋፋቸውን ይበልጥ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር በበኩላቸው ከተማ መስተዳድሩ ለትምህርት ቤት ምገባ ከፍተኛ ትኩረት ስጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአለም ምግብ ፕሮግራም ተወካይ ሚስተር ኤልቪስ ኦድኬ ኢትዮጵያ በዚህ አመት በትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር 6.2 ሚሊዮን ተማሪዎችን ተጠቃሚ በማድረግ በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀስ መሆኑዋን ጠቅሰው በቀጣይም እ.አ.አ. በ2030 ሁሉንም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራች ያለችው ስራ ስኬታማ እንዲሆን ተቋማቸውም የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ገልጽዋል፡፡
በክብረ በዓሉ ላይ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልልና ከተማ መስተዳደር ትምህርት ቢሮ፥ የሴክተር መ/ቤቶች ተወካዮችና አመራሮች፥ ሌሎችም ባለድርሻና አጋር አካላት እንዲሁም የዴሬደዋ ከተማ መስተዳደር አመራሮች፥ የአከባቢው ማህበረስብ ተወካዮች የተሳተፋ ሲሆን ስኬታማ የትምህርት ቤት ምገባ ስራዎች ተጎብኝተዋል ።
Mar 01, 2024 299
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮች 128ኛውን የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሁነቶች አከበሩ፡፡

«ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል!»በሚል መሪ ቃል ዘንድሮ ለ128ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮች ሰንደቅ አላማ በጋራ በመስቀልና ሊሎች መርሃግብሮች አክብረዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት የአድዋ ድል የመላው ጥቁር ህዝቦች የነጻነት ችቦ እና አርማ በመሆኑ የድሉን እሴቶችና ቱሩፋቶች በሚገባ ጠብቆ ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል እንደሃገር የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሆነው አድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጀክት ተጠናቆ በተመረቀበት የሚከበር በመሆኑ ድሉን ድርብ ያደርገዋልም ብለዋል
ሰንደቅ ዓላማ በጋራ የመስቀል መርሃ ግብሩን ተከትሎ በማህበራዊ ሳይንስ ስርዓተ ትምህርት ሃላፊ አቶ ኡመር ኢማም የውይይት መነሻ ያቀረቡ ሲሆን የህዝቦች አብሮ የመኖርና የመልማት እንዲሁም የሀገርን ሉዓላዊነትን የማስከበር ጉዳዮች ላይ ይህ ትውልድ ከአባቶቹ ብዙ መማር እንደሚገባው አመላክተዋል፡፡
በውይይቱ የማጣቃለያ መልዕክት ያስተላለፉት የሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊው አቶ ጌታቸው ተፈራ በበኩላቸው የአድዋ ድል ቀደምት አባቶቻችን ብሄራቸው፣ ቋንቋቸው፣ ሀይማኖታቸው፣ባህላቸውና ሌሎች ልዩነቶቻቸው ሳይገድባቸው የሀገርን ሉዓላዊነትና አንድነት በማስከበር ያቆዩን መሆኑን አብራርተው አሁን ያለው ትውልድ ከዚህ መማር እንደሚገባው አስገንዝበዋል።
«ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል!»በሚል መሪ ቃል ዘንድሮ ለ128ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞችና አመራሮች ሰንደቅ አላማ በጋራ በመስቀልና ሊሎች መርሃግብሮች አክብረዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት የአድዋ ድል የመላው ጥቁር ህዝቦች የነጻነት ችቦ እና አርማ በመሆኑ የድሉን እሴቶችና ቱሩፋቶች በሚገባ ጠብቆ ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል እንደሃገር የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሆነው አድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጀክት ተጠናቆ በተመረቀበት የሚከበር በመሆኑ ድሉን ድርብ ያደርገዋልም ብለዋል
ሰንደቅ ዓላማ በጋራ የመስቀል መርሃ ግብሩን ተከትሎ በማህበራዊ ሳይንስ ስርዓተ ትምህርት ሃላፊ አቶ ኡመር ኢማም የውይይት መነሻ ያቀረቡ ሲሆን የህዝቦች አብሮ የመኖርና የመልማት እንዲሁም የሀገርን ሉዓላዊነትን የማስከበር ጉዳዮች ላይ ይህ ትውልድ ከአባቶቹ ብዙ መማር እንደሚገባው አመላክተዋል፡፡
በውይይቱ የማጣቃለያ መልዕክት ያስተላለፉት የሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊው አቶ ጌታቸው ተፈራ በበኩላቸው የአድዋ ድል ቀደምት አባቶቻችን ብሄራቸው፣ ቋንቋቸው፣ ሀይማኖታቸው፣ባህላቸውና ሌሎች ልዩነቶቻቸው ሳይገድባቸው የሀገርን ሉዓላዊነትና አንድነት በማስከበር ያቆዩን መሆኑን አብራርተው አሁን ያለው ትውልድ ከዚህ መማር እንደሚገባው አስገንዝበዋል።
Feb 29, 2024 305
የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን የካቲት 22/2016 ዓ.ም ይከበራል!

የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን ነገ የካቲት 22/2016 ዓ.ም ይከበራል።
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እኤአ አቆጣጠር ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲከበር በወሰኑት መሠረት የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በየአመቱ ማርች አንድ በህብረቱ አባል ሀገራት አስተናጋጅነት እየተከበረ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡
 
በዚህ አመትም 9ኛው የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን "አካታችና የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ ሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ ላይ መዋዕለ ንዋይን በማፍሰስ በትምህርት ሥርዓቱ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ይገባል” በሚል መሪ ቃል ነገ በድሬደዋ ከተማ ይከበራል፡፡
 
በኢትዮጵያ ከ6.2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ ሲሆኑ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ማጠናከር መጠነ ማቋረጥን ለመቀነስና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትልቅ ድርሻ ያለው በመሆኑ የሁሉንም ዜጋ ትብብር ይሻል!
የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን ነገ የካቲት 22/2016 ዓ.ም ይከበራል።
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እኤአ አቆጣጠር ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲከበር በወሰኑት መሠረት የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በየአመቱ ማርች አንድ በህብረቱ አባል ሀገራት አስተናጋጅነት እየተከበረ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡
 
በዚህ አመትም 9ኛው የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን "አካታችና የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ ሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ ላይ መዋዕለ ንዋይን በማፍሰስ በትምህርት ሥርዓቱ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ይገባል” በሚል መሪ ቃል ነገ በድሬደዋ ከተማ ይከበራል፡፡
 
በኢትዮጵያ ከ6.2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ ሲሆኑ የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን ማጠናከር መጠነ ማቋረጥን ለመቀነስና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትልቅ ድርሻ ያለው በመሆኑ የሁሉንም ዜጋ ትብብር ይሻል!
Feb 29, 2024 302

ሚኒስትሮቻችን

MINISTER

ክቡር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር

STATE MINISTER

ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ

አጠቃላይ ትምህርት

STATE MINISTER

ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የተቋሙ አደረጃጀት

ይህ ዋናው የትምህርት ሚኒስቴር አወቃቀር ሰንጠረዥ ነው

አጠቃላይ ትምህርት

የሥርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የቋንቋና ተጓዳኝ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የማህበራዊ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የተፈጥሮ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የሥራና የተግባር ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ቋንቋዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የሒሳብ፣ ሳይንስና ሥነ ጥበብ መምህራን ማበልፀጊያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመደበኛ ትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ኃላፊ

የአርብቶ አደርና ልዩ ፍላጐት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት መሠረተ ልማትና አገልግሎቶች ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዴስክ ኃላፊ

የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

መደበኛ ያልሆነና የሕይወት ዘመን ትምህርት ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የሥርዓተ-ትምህርትና ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ

የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የምርምርና ስርጸት ዴስክ ኃላፊ

የምርምር ስነ-ምግባር ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ

የማህበረሰብ ጉድኝትና ሀገር በቀል እውቀት ዴስክ ኃላፊ

የአስተዳደር እና መሰረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ

የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዴስክ ኃላፊ

የስኮላርሽፕና አለማቀፋዊነት ዴስክ ኃላፊ

አይቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የስኩልኔት አይሲቲ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት የመልቲ ሚዲያ ፕሮግራም ዝግጅት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ሚዲያሰተትዱዮ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የኔትዎርክ ቴክኒካል ዴስክ ኃላፊ

ኔተዎርክ ኦፕሬሽን ዴስክ ኃላፊ