እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

የቅርብ ጊዜ ዜናችን

የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ክስተቶችን ያንብቡ

የሀገር ውስጥ ዜና

ዩኒቨርሲቲዎች የተሠጣቸውን ተልዕኮ በሚገባ ለይተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቆመ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቦንጋ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች አንድ ጊዜ ከተከፈቱ ተጠያቂነት የለም ማለት አይደለም፦ በተሠጠው ተልዕኮ መሠረት ካልሰሩ የተጠያቂነት ሥርዓት ሊዘረጋ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች በእውነትና እውቀት ለሀገር የሚጠቅም ውይይት የሚደረግባቸው፣ ብቃት ያላቸው የሰው ሃይል ማፍራት የሚችሉ ትክክለኛ ዩኒቨርሳል የሆነ አቋም ሊኖራቸው ይገባል ለዚህም ትኩረት ተሠጥቶ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስት ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አለም አቀፍ እውቀት የሚገበይባቸው ተቋማት በመሆናቸው ተቋማዊ አሰራርን መዘርጋት ተገቢ ነው ለዚህም የዩኒቨርስቲ አመራር ምደባ በእውቀትና በአለም አቀፍ ውድድሮች ሊሆን ይገባል ያሉ ሲሆን
እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚሰራው ሥራ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
በዩኒቨርቲው በተደረገው የሱፐርቪዥን ግኝት መሠረት ሪፖርት ያቀረቡት የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።
አያይዘውም ዩኒቨርሲቲዎች በእውቀት መመራት መቻል አለባቸው ለዚህም ተቋማቱን ሪፎርም የማድረግ ሥራ እየተሰራ እየተሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
አዲሱ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲውን የተሻለ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላት ጋር በመወያየት አቅደው እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።
በመድረኩም የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላትም ከአካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች አንድ ጊዜ ከተከፈቱ ተጠያቂነት የለም ማለት አይደለም፦ በተሠጠው ተልዕኮ መሠረት ካልሰሩ የተጠያቂነት ሥርዓት ሊዘረጋ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች በእውነትና እውቀት ለሀገር የሚጠቅም ውይይት የሚደረግባቸው፣ ብቃት ያላቸው የሰው ሃይል ማፍራት የሚችሉ ትክክለኛ ዩኒቨርሳል የሆነ አቋም ሊኖራቸው ይገባል ለዚህም ትኩረት ተሠጥቶ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስት ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች አለም አቀፍ እውቀት የሚገበይባቸው ተቋማት በመሆናቸው ተቋማዊ አሰራርን መዘርጋት ተገቢ ነው ለዚህም የዩኒቨርስቲ አመራር ምደባ በእውቀትና በአለም አቀፍ ውድድሮች ሊሆን ይገባል ያሉ ሲሆን
እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚሰራው ሥራ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
በዩኒቨርቲው በተደረገው የሱፐርቪዥን ግኝት መሠረት ሪፖርት ያቀረቡት የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው እንዲሰሩ እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።
አያይዘውም ዩኒቨርሲቲዎች በእውቀት መመራት መቻል አለባቸው ለዚህም ተቋማቱን ሪፎርም የማድረግ ሥራ እየተሰራ እየተሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
አዲሱ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲውን የተሻለ ተወዳዳሪ ለማድረግ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላት ጋር በመወያየት አቅደው እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።
በመድረኩም የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላትም ከአካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን አንስተው በከፍተኛ አመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
Jul 01, 2025 42
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀመሩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ የሚኒስቴሩ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ከሾጌ የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀምረዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጠንክሮ ያጠና ተማሪ የተሻለ ውጤት ማምጣት እንደሚችል በማንሳት ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ አበረታተዋል።
የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በዛሬው እለት በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል።
ዘንድሮ በወረቀትና በበየነ መረብ ከ608 ሺ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሃምሌ 08/2017ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ የሚኒስቴሩ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ከሾጌ የ2017 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተናን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው አስጀምረዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጠንክሮ ያጠና ተማሪ የተሻለ ውጤት ማምጣት እንደሚችል በማንሳት ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ አበረታተዋል።
የመጀመሪያ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና በዛሬው እለት በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠት ተጀምሯል።
ዘንድሮ በወረቀትና በበየነ መረብ ከ608 ሺ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሃምሌ 08/2017ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል
Jun 30, 2025 46
የሀገር ውስጥ ዜና

የ2017 ዓ.ም. 12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በመላ አገሪቱ በይነ መረብና በወረቀት ከዛሬ ጀምሮ እየተሰጠ ይገኛል።

ክብርት ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ ፈተናውን በአዲስ አበባ አስጀምረዋል።፡
ክብርት የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በአዲስ አበባ ከተማ እየተሰጠ የሚገኘውን ፈተና በአብርሆት ቤተ መጻህፍት ባስጀመሩበት ውቅት እንደገለጹት ለፈተናው ተገቢው የቅድመ ዝግጅት ስራ ተሰርቷል፡፡
ተማሪዎች አዲሱን ስርኣት ትምህርት መሰረት በማድረግ መጻህፍት አንድ ለአንድ እንዲደርሳቸው መደረጉን ፣ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በተዘጋጀበት አግባብም ተገቢውን እውቀት እንዲጨብጡ ጥረት መደረጉን ተናግረዋል።፡
ተማሪዎች በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉና የሚገባቸውን እውቀት እንዲጨብጡ ለማድረግም ከ400 ሺህ ለሚበልጡ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መሰጠቱንም ፣ ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ አመልክተዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር መምህራን ትርፍ ጊዜያቸውን ጭምር ተጠቅመው ተማሪዎችን ሲረዱ መቆታቸውን የጠቆሙት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ወላጆችና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችም ተማሪዎችን ሲደግፉና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል።
ፈተናው በወረቅትና በበይነ መረብ እንደሚሰጥ የጠቆሙት ክረብርት ወ/ሮ አየለች በተለይ ፈተናው በበይነ መረብ መሰጠቱ ስርቆትና ኩረጃን በማስቀረት ረገድ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም ተማሪዎች ፈተናውን በተረጋጋ ሁኑታ እንዲፈተኑና መልካም እድል እንዲገጥማቸው ተመኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው ከዛሬ ጀምሮ በሚሰጠው ብሄራዊ ፈተና በአስተዳደሩ 280 ትምህርት ቤቶች 51 ሺ 259 ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው በአገር አቀፍ ደረጃ ከ608 ሺ የሚበልጡ ተማሪዎች በወረቅትና በበይነ መረብ ፈተና እንደሚወሰዱ ጠቁመዋል፡፡
ክብርት ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ ፈተናውን በአዲስ አበባ አስጀምረዋል።፡
ክብርት የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በአዲስ አበባ ከተማ እየተሰጠ የሚገኘውን ፈተና በአብርሆት ቤተ መጻህፍት ባስጀመሩበት ውቅት እንደገለጹት ለፈተናው ተገቢው የቅድመ ዝግጅት ስራ ተሰርቷል፡፡
ተማሪዎች አዲሱን ስርኣት ትምህርት መሰረት በማድረግ መጻህፍት አንድ ለአንድ እንዲደርሳቸው መደረጉን ፣ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በተዘጋጀበት አግባብም ተገቢውን እውቀት እንዲጨብጡ ጥረት መደረጉን ተናግረዋል።፡
ተማሪዎች በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉና የሚገባቸውን እውቀት እንዲጨብጡ ለማድረግም ከ400 ሺህ ለሚበልጡ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መሰጠቱንም ፣ ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ አመልክተዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር መምህራን ትርፍ ጊዜያቸውን ጭምር ተጠቅመው ተማሪዎችን ሲረዱ መቆታቸውን የጠቆሙት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ወላጆችና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችም ተማሪዎችን ሲደግፉና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል።
ፈተናው በወረቅትና በበይነ መረብ እንደሚሰጥ የጠቆሙት ክረብርት ወ/ሮ አየለች በተለይ ፈተናው በበይነ መረብ መሰጠቱ ስርቆትና ኩረጃን በማስቀረት ረገድ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም ተማሪዎች ፈተናውን በተረጋጋ ሁኑታ እንዲፈተኑና መልካም እድል እንዲገጥማቸው ተመኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው ከዛሬ ጀምሮ በሚሰጠው ብሄራዊ ፈተና በአስተዳደሩ 280 ትምህርት ቤቶች 51 ሺ 259 ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው በአገር አቀፍ ደረጃ ከ608 ሺ የሚበልጡ ተማሪዎች በወረቅትና በበይነ መረብ ፈተና እንደሚወሰዱ ጠቁመዋል፡፡
Jun 30, 2025 37
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታቱ።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የከስዓት በኋላ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታን ተዘዋውረው በመመልከት ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የፈተና አስተዳደር ሥርዓቱ ከሥርቆትና ኩረጃ ነፃ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በተሰራው ስራ ለውጥ መምጣቱን በመጥቀስ ተማሪዎች በራሳቸው በመተማመን ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ ምክር ለግሰዋል።
በኩረጃ የሚያልፍ ተማሪ ለራሱም ለሀገሩም አይበጅም ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዚህ መንገድ የሚገኝ ውጤት አለመኖሩ ግልፅ እየሆነ መጥቷልም ብለዋል።
በዚህም ጠንክሮ ያጠናና የሰራ ተማሪ የተሻለ ውጤት እንደሚያገኝ በመግለፅ ለተማሪዎች መልካም ውጤትን ተመኝተዋል።
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸው በወረቀትና በበየነ መረብ እንደሚወስዱ መገለፁ ይታወሳል።
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የከስዓት በኋላ ፈተና አሰጣጥ ሁኔታን ተዘዋውረው በመመልከት ተፈታኝ ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የፈተና አስተዳደር ሥርዓቱ ከሥርቆትና ኩረጃ ነፃ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በተሰራው ስራ ለውጥ መምጣቱን በመጥቀስ ተማሪዎች በራሳቸው በመተማመን ተረጋግተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ ምክር ለግሰዋል።
በኩረጃ የሚያልፍ ተማሪ ለራሱም ለሀገሩም አይበጅም ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዚህ መንገድ የሚገኝ ውጤት አለመኖሩ ግልፅ እየሆነ መጥቷልም ብለዋል።
በዚህም ጠንክሮ ያጠናና የሰራ ተማሪ የተሻለ ውጤት እንደሚያገኝ በመግለፅ ለተማሪዎች መልካም ውጤትን ተመኝተዋል።
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናቸው በወረቀትና በበየነ መረብ እንደሚወስዱ መገለፁ ይታወሳል።
Jun 30, 2025 25
የሀገር ውስጥ ዜና

ሚኒስቴሩ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ የሚያስገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ።

የትምህርት ቤቱን ግንባታ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታው ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተጀምሯል።
የትምህርት ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ይህ ትምህርት ቤት በአርብቶ አደር አካባቢ የሚገነባ መሆኑን በመጥቀስ እያንዳዱ የኢትዮጵያ ልጅ እኩል የትምህር እድል እንዲያገኝ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
ሁሉም ዜጎች አኩል እድል አግኝተው የሚማሩበት እና የበቁ፣ ተወዳዳሪ የሆኑ ልጆችን ለማፍራት በሁሉም ቦታ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይጠበቃልም ብለዋል።
በምክትል ርዕሰ መስተደድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማው ዘውዴ በበኩላቸው የዚህ ትምህርት ቤት ግንባታ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን በፍትሃዊነት ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገውን ጥረት ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም ትምህርት ቤቱ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እንደ ልህቀት ማዕከል ይሆናል ያሉ ሲሆን ለአርብቶ አደሩ ልጆ ትልቅ የተስፋ መሰላል በመሆኑ ለግንባታው መጠናቀቅ አስፈለጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በትምህርት ሚኒስቴር የሚሸፈን ሲሆን 537 ሚሊየን ብር ይፈጃልም ተብሏል።
ዛሬ ግንባታው የተጀመረው ይህ ትምህርት ቤት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ የተገለፀ ሲሆን ወላጆች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡ በመድረኩ ተጠይቋል።
ግንባታው ጥራቱን ጠብቆ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅም በትምህርት ሚኒስቴርና በክልሉ ትምህርት ቢሮ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈርሟል።
የትምህርት ቤቱን ግንባታ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታው ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት እንዲሁም የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተጀምሯል።
የትምህርት ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ይህ ትምህርት ቤት በአርብቶ አደር አካባቢ የሚገነባ መሆኑን በመጥቀስ እያንዳዱ የኢትዮጵያ ልጅ እኩል የትምህር እድል እንዲያገኝ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
ሁሉም ዜጎች አኩል እድል አግኝተው የሚማሩበት እና የበቁ፣ ተወዳዳሪ የሆኑ ልጆችን ለማፍራት በሁሉም ቦታ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይጠበቃልም ብለዋል።
በምክትል ርዕሰ መስተደድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማው ዘውዴ በበኩላቸው የዚህ ትምህርት ቤት ግንባታ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርትን በፍትሃዊነት ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያደርገውን ጥረት ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም ትምህርት ቤቱ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እንደ ልህቀት ማዕከል ይሆናል ያሉ ሲሆን ለአርብቶ አደሩ ልጆ ትልቅ የተስፋ መሰላል በመሆኑ ለግንባታው መጠናቀቅ አስፈለጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በትምህርት ሚኒስቴር የሚሸፈን ሲሆን 537 ሚሊየን ብር ይፈጃልም ተብሏል።
ዛሬ ግንባታው የተጀመረው ይህ ትምህርት ቤት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ የተገለፀ ሲሆን ወላጆች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡ በመድረኩ ተጠይቋል።
ግንባታው ጥራቱን ጠብቆ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅም በትምህርት ሚኒስቴርና በክልሉ ትምህርት ቢሮ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈርሟል።
Jun 29, 2025 19
የሀገር ውስጥ ዜና

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁልፍ የሪፎርም ስራዎች አተገባበርና አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ጉባኤ ተካሄደ።

"አካዳሚያዊ ውይይት ለአካዳሚክ ልህቀት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንቶችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ሀላፊዎች በቁልፍ የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምና አሁን ላይ ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ልምዳቸውን አጋርተዋል።
በትኩረትና ተልኮ መስክ ልየታ (differentiation) ፤ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ( Curriculum revision)፤በሠራተኞችና ተማሪዎች የሙያ እድገት (Staff and students career development)፤ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካች መነሻና ኢላማ ልየታ ፤ KPI baseline and target identification),፣ የአፈጻጸም ኮንትራት ውል (Performance contracting implementation ) እንዲሁም በብሄራዊ ፈተናዎች አስተዳደርና አፈጻጸም ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ተቋማት ልምድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በቀረቡት ተሞክሮዎች ላይ ሀሳባቸውን ያካፈሉት በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና አንዳንድ ተቋማት የሄዱበትን እርቀት አበረታተዋል።
ይሁን እንጂ በተወሠኑ ተቋማት ያለው ወጥነትና ቁርጠኝነት በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ ተቋማቱንም ይሁን የተቋማቱን ስራ ሀላፊዎች ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርትና ፕሮግራሞች ዴስክ ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው ባቀረቡት የስራ ሪፓርት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚያከናውኑት የለውጥ ስራዎች ምቹ መደላድል የተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል።
አክለውም የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ እንዲሁም ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ማፍራት የሚቻለው በየደረጃው ያለው የትምህርት መዋቅር ሀላፊነቱን በሚገባ ሲወጣ በመሆኑ እዚህ ላይ ርብርብ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በተጨማሪም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች ስር የሚገኙ የስራ ክፍሎች አፈጻጸማቸውንና ያከናወኗቸው ዋና ዋና ተግባራትን ለጉባኤው አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
በመድረኩም በ2018 የትምህርት ዘመን በትኩረት መከናወን በሚገባቸው ስራዎች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ጉባኤው ተጠናቋል።
"አካዳሚያዊ ውይይት ለአካዳሚክ ልህቀት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንቶችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ሀላፊዎች በቁልፍ የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምና አሁን ላይ ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ልምዳቸውን አጋርተዋል።
በትኩረትና ተልኮ መስክ ልየታ (differentiation) ፤ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ( Curriculum revision)፤በሠራተኞችና ተማሪዎች የሙያ እድገት (Staff and students career development)፤ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካች መነሻና ኢላማ ልየታ ፤ KPI baseline and target identification),፣ የአፈጻጸም ኮንትራት ውል (Performance contracting implementation ) እንዲሁም በብሄራዊ ፈተናዎች አስተዳደርና አፈጻጸም ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ተቋማት ልምድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በቀረቡት ተሞክሮዎች ላይ ሀሳባቸውን ያካፈሉት በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና አንዳንድ ተቋማት የሄዱበትን እርቀት አበረታተዋል።
ይሁን እንጂ በተወሠኑ ተቋማት ያለው ወጥነትና ቁርጠኝነት በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ ተቋማቱንም ይሁን የተቋማቱን ስራ ሀላፊዎች ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርትና ፕሮግራሞች ዴስክ ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው ባቀረቡት የስራ ሪፓርት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚያከናውኑት የለውጥ ስራዎች ምቹ መደላድል የተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል።
አክለውም የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ እንዲሁም ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ማፍራት የሚቻለው በየደረጃው ያለው የትምህርት መዋቅር ሀላፊነቱን በሚገባ ሲወጣ በመሆኑ እዚህ ላይ ርብርብ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በተጨማሪም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች ስር የሚገኙ የስራ ክፍሎች አፈጻጸማቸውንና ያከናወኗቸው ዋና ዋና ተግባራትን ለጉባኤው አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
በመድረኩም በ2018 የትምህርት ዘመን በትኩረት መከናወን በሚገባቸው ስራዎች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ጉባኤው ተጠናቋል።
Jun 27, 2025 22

ሚኒስትሮቻችን

MINISTER

ክቡር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር

STATE MINISTER

ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ

አጠቃላይ ትምህርት

STATE MINISTER

ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የተቋሙ አደረጃጀት

ይህ ዋናው የትምህርት ሚኒስቴር አወቃቀር ሰንጠረዥ ነው

አጠቃላይ ትምህርት

የሥርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የቋንቋና ተጓዳኝ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የማህበራዊ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የተፈጥሮ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የሥራና የተግባር ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ቋንቋዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የሒሳብ፣ ሳይንስና ሥነ ጥበብ መምህራን ማበልፀጊያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመደበኛ ትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ኃላፊ

የአርብቶ አደርና ልዩ ፍላጐት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት መሠረተ ልማትና አገልግሎቶች ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዴስክ ኃላፊ

የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

መደበኛ ያልሆነና የሕይወት ዘመን ትምህርት ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የሥርዓተ-ትምህርትና ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ

የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የምርምርና ስርጸት ዴስክ ኃላፊ

የምርምር ስነ-ምግባር ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ

የማህበረሰብ ጉድኝትና ሀገር በቀል እውቀት ዴስክ ኃላፊ

የአስተዳደር እና መሰረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ

የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዴስክ ኃላፊ

የስኮላርሽፕና አለማቀፋዊነት ዴስክ ኃላፊ

አይቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የስኩልኔት አይሲቲ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት የመልቲ ሚዲያ ፕሮግራም ዝግጅት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ሚዲያሰተትዱዮ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የኔትዎርክ ቴክኒካል ዴስክ ኃላፊ

ኔተዎርክ ኦፕሬሽን ዴስክ ኃላፊ