እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

እንኳን ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ድረ ገጽ በደህና መጡ!

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤቱ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ መንግስታዊ የሆነ ተቋም ነው።

የቅርብ ጊዜ ዜናችን

የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ክስተቶችን ያንብቡ

የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአርጀቲና አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል ።
በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስትሩ ሁለቱ ሀገራት በሚኖራቸው የጋራ ትብብር በትምህርቱ ዘርፍ ሊሰሩባቸው የሚገቡ ዋና ዋና ጉዳዮችን አንስተው አብራርተውላቸዋል።
በተለይም በቋንቋ ልማት፣ በከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችና መምህራን ልውውጥና ነጻ የትምህርት እድል፣ በኪነ ጥበብ፣ ስፖርትና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ላይ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ ለአምባሳደሩ ገልጸውላቸዋል።
በዚህ ረገድ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በትብብር መስራት የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መኖሩንም ጨምረው አብራርተውላቸዋል።
በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ በበኩላቸው አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርቱ ዘርፍ በጋራ የመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡
አክለውም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችና መምህራን ልውውጥና ነጻ የትምህርት እድል፣ በአዳዲስ ፈጠራዎች፣ በኪነ ጥበብ፣ ስፖርት እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል ።
በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስትሩ ሁለቱ ሀገራት በሚኖራቸው የጋራ ትብብር በትምህርቱ ዘርፍ ሊሰሩባቸው የሚገቡ ዋና ዋና ጉዳዮችን አንስተው አብራርተውላቸዋል።
በተለይም በቋንቋ ልማት፣ በከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችና መምህራን ልውውጥና ነጻ የትምህርት እድል፣ በኪነ ጥበብ፣ ስፖርትና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ላይ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ ለአምባሳደሩ ገልጸውላቸዋል።
በዚህ ረገድ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በትብብር መስራት የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መኖሩንም ጨምረው አብራርተውላቸዋል።
በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ በበኩላቸው አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርቱ ዘርፍ በጋራ የመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡
አክለውም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችና መምህራን ልውውጥና ነጻ የትምህርት እድል፣ በአዳዲስ ፈጠራዎች፣ በኪነ ጥበብ፣ ስፖርት እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
Feb 19, 2025 1.3K
የሀገር ውስጥ ዜና

ቼክ ሪፐብሊክ በትምህርቱ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትፈልግ ተገለጸ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ የተመራ ልዑካን ቡድን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ የተለያዩ የለውጥ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑንና በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በርካታ የሪፎርም ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ለልዑካን ቡድኑ አብራርተዋል።
ትምህርትን ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነጻ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራ እየተከናወኑ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በዚህም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነጻና በራሳቸው የሚያስቡ እንዲሆኑ ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም ሁለቱ ሀገራት ግንኙነታቸውን በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአቅም ግንባታ፣ በነጻ የትምህርት እድል፣ በመምህራን ልውውጥ እንዲሁም በስፖርትና ኪነ-ጥበብ ትምህርት ዘርፍ የትብብር መስኮችን ማሳደግ ያለውን ጠቀሜታ በተመለከተም አብራርተውላቸዋል፡፡
የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ በበኩላቸው ቼክ ሪፕብሊክና ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ የረጅም ጊዜ ግኙነት እንዳላቸው አንስተው ይህንን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፋይናንስ ድጋፍ ባሻገር በነጻ የትምህርት እድል፣ በመምህራን ልውውጥ፣ በጥናትና ምርምር፣ በሳይንስ፣ በስፖርትና ኪነ-ጥበብ ትምህርት በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ የበለጠ ለመስራትና የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ እንደሆኑ ተናግረዋል።
ሁለቱ አካላት ግንኙነታቸውን የበለጠ በሚያጠናክሩባቸው ሌሎች ጉዳዮች ላይም ሰፊ ውይይቶችን አድርገዋል።
በውይይታቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ የተለያዩ የለውጥ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑንና በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በርካታ የሪፎርም ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ለልዑካን ቡድኑ አብራርተዋል።
ትምህርትን ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነጻ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራ እየተከናወኑ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በዚህም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነጻና በራሳቸው የሚያስቡ እንዲሆኑ ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም ሁለቱ ሀገራት ግንኙነታቸውን በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአቅም ግንባታ፣ በነጻ የትምህርት እድል፣ በመምህራን ልውውጥ እንዲሁም በስፖርትና ኪነ-ጥበብ ትምህርት ዘርፍ የትብብር መስኮችን ማሳደግ ያለውን ጠቀሜታ በተመለከተም አብራርተውላቸዋል፡፡
የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ በበኩላቸው ቼክ ሪፕብሊክና ኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ የረጅም ጊዜ ግኙነት እንዳላቸው አንስተው ይህንን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፋይናንስ ድጋፍ ባሻገር በነጻ የትምህርት እድል፣ በመምህራን ልውውጥ፣ በጥናትና ምርምር፣ በሳይንስ፣ በስፖርትና ኪነ-ጥበብ ትምህርት በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ የበለጠ ለመስራትና የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ እንደሆኑ ተናግረዋል።
ሁለቱ አካላት ግንኙነታቸውን የበለጠ በሚያጠናክሩባቸው ሌሎች ጉዳዮች ላይም ሰፊ ውይይቶችን አድርገዋል።
Feb 17, 2025 309
የሀገር ውስጥ ዜና

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚካሄዱ የጥናትና የምርምር ስራዎችን ጭብጥ ተኮር ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ።

በጭብጥ ተኮር (Thematic) ምርምር ፈንድ አስተዳደር ትግበራ ላይ ያተኮረ ግምገማዊ ስልጠና በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ተካሂዷል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በአገሪቱ በርካታ ምርምሮች እየተካሄዱ ቢሆንም ከውጤት ጋር ተያይዞ በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
በተበጣጠሰ መንገድ የሚካሄዱ የጥናትና ምርምር ስራዎች የሚፈለገውን ውጤት እያመጡ አለመሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመዋል።
በመሆኑም የፋይናንስ ሀብትን በተገቢው መንገድ ለመጠቀም የምርምር ርዕሶችን ማሰባሰብና ተጨባጭ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምርምሮችን በማሰባሰብ ተጨባጭ ለማድረግ ሚካሄደውንም ተግባር ትምህርት ሚኒስቴር ከጎናቸው መሆኑንንም አቶ ኮራ ተናግረዋል።
የምርምርና የማህበረሰብ ጉድኝት ተጠባባቂ መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሀንዲሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው የ ‘thematic’ (ጭብጥ ተኮር) የምርምር ፈንድ አስተዳደር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በመተግበር ላይ መሆኑን አመልክተዋል።
የሪፎርሙ ዋነኛ ዓላማም የምርምር አደረጃጀትን ተገቢነት፣ ውጤታማነት እና ዲጂታላይዜሽን በማሳለጥ የሚካሄዱ ጥናቶች ወጪ ቆጣቢና የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ እንዲሆኑ ማስቻል መሆኑን ጠቁመዋል። ፈጠራን ማበረታታት የሪፎርሙ ሌላኛው ዓላማ መሆኑንም ዶ/ር ሰራዊት ጨምረው ገልጸዋል።
በግምገማዊ ስልጠናው ላይ ከሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል።
በጭብጥ ተኮር (Thematic) ምርምር ፈንድ አስተዳደር ትግበራ ላይ ያተኮረ ግምገማዊ ስልጠና በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ተካሂዷል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በአገሪቱ በርካታ ምርምሮች እየተካሄዱ ቢሆንም ከውጤት ጋር ተያይዞ በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
በተበጣጠሰ መንገድ የሚካሄዱ የጥናትና ምርምር ስራዎች የሚፈለገውን ውጤት እያመጡ አለመሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመዋል።
በመሆኑም የፋይናንስ ሀብትን በተገቢው መንገድ ለመጠቀም የምርምር ርዕሶችን ማሰባሰብና ተጨባጭ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምርምሮችን በማሰባሰብ ተጨባጭ ለማድረግ ሚካሄደውንም ተግባር ትምህርት ሚኒስቴር ከጎናቸው መሆኑንንም አቶ ኮራ ተናግረዋል።
የምርምርና የማህበረሰብ ጉድኝት ተጠባባቂ መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሀንዲሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው የ ‘thematic’ (ጭብጥ ተኮር) የምርምር ፈንድ አስተዳደር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በመተግበር ላይ መሆኑን አመልክተዋል።
የሪፎርሙ ዋነኛ ዓላማም የምርምር አደረጃጀትን ተገቢነት፣ ውጤታማነት እና ዲጂታላይዜሽን በማሳለጥ የሚካሄዱ ጥናቶች ወጪ ቆጣቢና የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ እንዲሆኑ ማስቻል መሆኑን ጠቁመዋል። ፈጠራን ማበረታታት የሪፎርሙ ሌላኛው ዓላማ መሆኑንም ዶ/ር ሰራዊት ጨምረው ገልጸዋል።
በግምገማዊ ስልጠናው ላይ ከሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል።
Feb 11, 2025 239
የሀገር ውስጥ ዜና

የትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን ከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ።

የስምምነቱን ሰነዱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣልያን ከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ ፈርመውታል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በሁለቱ ሀገራት የተደረገው ስምምነት በትምህርቱ ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
በተለይም በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች እንዳሉ ገልጸው የሚደረገው ድጋፍ ፍትሃዊና ለታለመለት አላማ እንዲውል ማድረግ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለውን ሥራ እና በትምህርቱ ዘርፍ ትብብር የሚሹ ጉዳዮችን ለሚኒስትሯ አብራርተውላቸዋል።
የጣሊያን የከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የጣሊያን አጋር መሆኗን አንስተው ሁለቱ ሀገራት በትምህርቱ ዘርፍ በላቀ ትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
የተፈረመው መግባቢያ ስምምነት በጣሊያን እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ትብብር እንዲኖር የሚያበረታታ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪም በጣልያን መንግስት እና UNOPS አጋርነት በኢትዮጵያ ለሚገነቡ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መግባቢያ ስምምነትም ሁለቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት ተፈርሟል።
ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ እና የአፍሪካ ቀንድ ባለብዙ ሃገራት የዩኖፕስ (UNOPS) ቢሮ ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወ/ሮ ወርቅነሽ መኮንን ፈርመውታል።
የስምምነቱን ሰነዱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣልያን ከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ ፈርመውታል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በሁለቱ ሀገራት የተደረገው ስምምነት በትምህርቱ ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
በተለይም በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች እንዳሉ ገልጸው የሚደረገው ድጋፍ ፍትሃዊና ለታለመለት አላማ እንዲውል ማድረግ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለውን ሥራ እና በትምህርቱ ዘርፍ ትብብር የሚሹ ጉዳዮችን ለሚኒስትሯ አብራርተውላቸዋል።
የጣሊያን የከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የጣሊያን አጋር መሆኗን አንስተው ሁለቱ ሀገራት በትምህርቱ ዘርፍ በላቀ ትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
የተፈረመው መግባቢያ ስምምነት በጣሊያን እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ቀጥተኛ ትብብር እንዲኖር የሚያበረታታ ነው ተብሏል።
ከዚህም በተጨማሪም በጣልያን መንግስት እና UNOPS አጋርነት በኢትዮጵያ ለሚገነቡ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መግባቢያ ስምምነትም ሁለቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት ተፈርሟል።
ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ እና የአፍሪካ ቀንድ ባለብዙ ሃገራት የዩኖፕስ (UNOPS) ቢሮ ዳይሬክተርና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ወ/ሮ ወርቅነሽ መኮንን ፈርመውታል።
Jan 28, 2025 1.1K
የሀገር ውስጥ ዜና

ስፖርትና እውቀትን በማቀናጀት በትምህርት ጥራት ላይ የተጀመሩ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ።

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ተከፍቷል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፌስቲቫሉን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር ስፖርትና እውቀትን ከትምህርት ጥራት ስራዎች ጋር በማስተሳሰር የአገርን እድገት ከፍ ማድረግ ይገባል፡፡
የአእምሮ እድገትና የአካል እድገት የተሳሰሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ተወዳዳሪዎች በቆይታቸው ሰላምን፤ ወዳጅነትና አብሮነትን በማስቀደም የስፖርት ፌስቲቫሎችን ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።
ከሚቀጥለው የትምህት ዘመን ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሙሉ አዲስ የሊግ ወድድሮች እንደሚያካሄዱም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሊግ ተደራጅተው ከወዲሁ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በበኩላቸው የዩቨርስቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ስፖርት ማዘውተሪያዎች እንዲስፋፉ ፣ በዩኒቨርስቲዎችና በተማሪዎች መካከል መልካም ግንኙነት እንዲፈጠር፣ የስፖርት ተሳትፎ እንዲጎለብትና ምቹ መማማር ማስተማር ከባቢ እንዲፈጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው ውድድሩ በኮቪድና በተለያዩ ምክንያቶች ለዘጠኝ አመታት ተቋርጦ የቆየውን ውድድር ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርስቲዎች ተቀራራቢ ካላንደር እንዲኖራቸው በማድረጉ እውን ሊሆን መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ በዚሁ ጊዜ ሲናገሩ ስፖርት ለአንድነትና ለእድገት በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ይህን የስፖርት ፌስቲቫል ቀጣይነት ለማረጋገጥ ዩኒቨርስቲው በአጭር ጊዜ ወስጥ ውድድሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ከጥር 17 – 27/ 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ውድድር በአምስት ስፖርት አይነቶች ከ49 ዩኒቨርስቲዎች የተውጣቱ 2500 ስፖርተኞች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ተከፍቷል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፌስቲቫሉን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር ስፖርትና እውቀትን ከትምህርት ጥራት ስራዎች ጋር በማስተሳሰር የአገርን እድገት ከፍ ማድረግ ይገባል፡፡
የአእምሮ እድገትና የአካል እድገት የተሳሰሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ተወዳዳሪዎች በቆይታቸው ሰላምን፤ ወዳጅነትና አብሮነትን በማስቀደም የስፖርት ፌስቲቫሎችን ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።
ከሚቀጥለው የትምህት ዘመን ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ በአገር ውስጥ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሙሉ አዲስ የሊግ ወድድሮች እንደሚያካሄዱም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ያሉ ትምህርት ቤቶች በሊግ ተደራጅተው ከወዲሁ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ መሆናቸውንም አመልክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በበኩላቸው የዩቨርስቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ስፖርት ማዘውተሪያዎች እንዲስፋፉ ፣ በዩኒቨርስቲዎችና በተማሪዎች መካከል መልካም ግንኙነት እንዲፈጠር፣ የስፖርት ተሳትፎ እንዲጎለብትና ምቹ መማማር ማስተማር ከባቢ እንዲፈጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው ውድድሩ በኮቪድና በተለያዩ ምክንያቶች ለዘጠኝ አመታት ተቋርጦ የቆየውን ውድድር ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርስቲዎች ተቀራራቢ ካላንደር እንዲኖራቸው በማድረጉ እውን ሊሆን መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ በዚሁ ጊዜ ሲናገሩ ስፖርት ለአንድነትና ለእድገት በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ይህን የስፖርት ፌስቲቫል ቀጣይነት ለማረጋገጥ ዩኒቨርስቲው በአጭር ጊዜ ወስጥ ውድድሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።
ከጥር 17 – 27/ 2017 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ውድድር በአምስት ስፖርት አይነቶች ከ49 ዩኒቨርስቲዎች የተውጣቱ 2500 ስፖርተኞች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
Jan 26, 2025 900
የሀገር ውስጥ ዜና

የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ በተዘጋጀው የጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ።

በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ መክፈቻ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት ቁልፍ መልእክት የትምህርት ስርዓቱ ፍትሃዊ፣ አካታች፣ ተደራሽነት ያለውና ችግር ፈቺ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ውስጥ የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ቀጣይነት ያለውና እየተሻሻለ የሚሄድ የውስጥ ጥራት አጠባበቅ ስርዓት የመዘርጋት፣ ስታንደርዶችን የማውጣትና ተግባራዊነታቸውን የማረጋገጥ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሚንስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
በዚህም ዜጎች የሀገሪቱን ልማትና ዕድገት ለማሳለጥ የሚያስችል ዕውቀት፤ ክህሎት እና አመለካከት ይዘው እንዲወጡና ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች የተዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ መመሪያው ከጸደቀ በኋላ በአዲሱ የስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ መሠረት የሚመዘኑ መሆኑ ተጠቁሟል
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ መክፈቻ ላይ በመገኘት ባስተላለፉት ቁልፍ መልእክት የትምህርት ስርዓቱ ፍትሃዊ፣ አካታች፣ ተደራሽነት ያለውና ችግር ፈቺ ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ውስጥ የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ቀጣይነት ያለውና እየተሻሻለ የሚሄድ የውስጥ ጥራት አጠባበቅ ስርዓት የመዘርጋት፣ ስታንደርዶችን የማውጣትና ተግባራዊነታቸውን የማረጋገጥ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሚንስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
በዚህም ዜጎች የሀገሪቱን ልማትና ዕድገት ለማሳለጥ የሚያስችል ዕውቀት፤ ክህሎት እና አመለካከት ይዘው እንዲወጡና ከዘመኑ ጋር የሚሄድ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች የተዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ መመሪያው ከጸደቀ በኋላ በአዲሱ የስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ መሠረት የሚመዘኑ መሆኑ ተጠቁሟል
Jan 26, 2025 2K

ሚኒስትሮቻችን

MINISTER

ክቡር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር

STATE MINISTER

ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ

አጠቃላይ ትምህርት

STATE MINISTER

ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የተቋሙ አደረጃጀት

ይህ ዋናው የትምህርት ሚኒስቴር አወቃቀር ሰንጠረዥ ነው

አጠቃላይ ትምህርት

የሥርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የቋንቋና ተጓዳኝ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የማህበራዊ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የተፈጥሮ ሣይንስ ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የሥራና የተግባር ትምህርቶች የሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ቋንቋዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የሒሳብ፣ ሳይንስና ሥነ ጥበብ መምህራን ማበልፀጊያ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የመደበኛ ትምህርት ኘሮግራሞችና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ኃላፊ

የአርብቶ አደርና ልዩ ፍላጐት ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት መሠረተ ልማትና አገልግሎቶች ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዴስክ ኃላፊ

የጐልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የጐልማሶች መሠረታዊ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ

መደበኛ ያልሆነና የሕይወት ዘመን ትምህርት ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ

የሥርዓተ-ትምህርትና ኘሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ

የመምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ

የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ

የምርምርና ስርጸት ዴስክ ኃላፊ

የምርምር ስነ-ምግባር ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ኃላፊ

የማህበረሰብ ጉድኝትና ሀገር በቀል እውቀት ዴስክ ኃላፊ

የአስተዳደር እና መሰረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ

የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ኃላፊ

የተቋማት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የመሠረተ ልማትና ግብዓት ዴስክ ኃላፊ

የስኮላርሽፕና አለማቀፋዊነት ዴስክ ኃላፊ

አይቲና ዲጂታል ትምህርት መሪ ሥራ አስፈፃሚ

የስኩልኔት አይሲቲ ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት የመልቲ ሚዲያ ፕሮግራም ዝግጅት ዴስክ ኃላፊ

የትምህርት ሚዲያሰተትዱዮ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ

የኔትዎርክ ቴክኒካል ዴስክ ኃላፊ

ኔተዎርክ ኦፕሬሽን ዴስክ ኃላፊ