News Detail

የሀገር ውስጥ ዜና
May 01, 2020 994 views

ተማሪዎች ከአሳሳች መረጃዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የትምህርት ሚኒስቴር አሳሳበ፡፡

ሚኒስትሩ በአንዳንድ መገናኛ ብዙሃን ትምህርትን በተመለከተ የሚዘዋወሩ አሳሳች መረጃዎች ከትምህርት ሚኒስቴር እውቅና ውጪ የሆኑና እውነትነት የሌላቸው ናቸው ብለዋል፡፡

መላጆችና ተማሪዎች ከእንደዚህ ያሉ መረጃዎች ራሳቸውን እንዲያርቁና ትክክለኛ መረጃዎችን ከትምህርት ሚኒስቴር ብቻ እንዲጠብቁ አሳስበዋል፡፡ ተማሪዎች ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ እየጠበቁ ባሏቸው የትምህርት መሳሪያዎች እንዲዘጋጁም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ በድምፃዊ ሓጫሉ ሁንዴሳ ድንገተኛ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለመላው ኢትዮጵያውያን መፅናናትን ተመኝተዋል።

Recent News
Follow Us