የአፍሪካውያ ችግር በአፍሪካውያን መፍታት እንደሚገባ ተጠቆመ፤ በኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የ2025 የኢራስመስ ጉባኤ ተጠናቋል።
May 23, 2025
የኢትዮጵያ የልኡካን ቡድን በለንደን እየተካሄደ ባለው አለም አቀፍ የትምህርት ፎረም 2025 ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
May 22, 2025
የትምህርት ዘርፉን አገራዊ ሪፎርም መሰረት በማድረግ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥና የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።
May 19, 2025
በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር ያለውን የትብብር ግንኙነት ማጠናከር እንደሚገባ ተመላከተ፤ የአውሮፓ ህብረት የኢራስመስ (ERASMUS +) ትብብር የተዘጋጀ ጉባዔ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
May 20, 2025
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት Innovation Africa 2025 ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። የትምህርት፣የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከ’ African Brains’ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት Innovation Africa 2025 ጉባኤ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል መካሄድ ጀምሯል።
Apr 28, 2025
በአፍሪካ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የትምህርት መሰረተ ልማትን ከመገንባት ባለፈ የመምህራንን አቅም መገንባት እንደሚገባ ተጠቆመ።
Apr 29, 2025
የሥርዓተ ትምህርት ሪፎርምን ከመምህራን ሙያዊ ብቃት ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ ተጠቆመ።
ኢትዮጵያ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረጽ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን ቴክኖሎጂና ክህሎትን የተላበሱ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት በትኩረት እየሰራች መሆኑ ተገለፀ።
Apr 30, 2025
ሁለም ዜጎች እኩል የትምህርት እድል እንዲያገኙ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ነገሌ አርሲ ከተማ የኡታ ዋዩ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል።
May 01, 2025
ትምህርት ሚኒስቴር በአለታ ጩኮ ከተማ የሚያስገነባው ሩፎ ዋኤኖ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ።