News Detail

የሀገር ውስጥ ዜና
Aug 26, 2020 503 views

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ለመስጠት ቃል ገቡ።

በመንግስት የተያዘውን የተለያዩ የፕሮጀክት ስራዋች ለማከናወን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ይፋ ያደረጉትን የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ለመደገፍ የሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አመራሮች እና ሰራተኞች የ አንድ ወር ደሞዛቸውን

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ. ጌታሁን መኩሪያ ፕሮጀክቱ የሀገርን ገፅታ ከመንገባት ባሻገር ሀገራዊ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ መስሪያ ቤቱ ሀገራዊ ልማቱን ለማስቀጠል ሀላፊነቱን ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።

ሰራተኞቹ በበኩላቸው የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የሀገር ጉዳይ በመሆኑ ፕሮጀክቱን በመደገፍ የራሳቸውን አሻራ ለማስቀመጥ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል።

Recent News
Follow Us