News Detail
Jul 19, 2024
2K views
የ2016 ዓ. ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላም መጠናቀቁ ተገለፀ።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና በሠላም መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልፀዋል።
ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በመላ ሀገሪቱ በወረቀትና በኦላይን ሲሰጥ የነበረው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም መጠናቀቁን ገልፀዋል።
በዚህም ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡት 701,749 ተማሪዎች ውስጥ 684,372 ተማሪዎች ፈተናቸውን መውሰዳቸውን ገልፀዋል።
ሚኒስትሩ ፈተናው በሰላምና በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጻኦ ላደረጉ አካላት በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ። ሙሉ መግለጫውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ። rb.gy/u17yql
Recent News
የ 2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
Oct 24, 2024
Oct 16, 2024
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኢንኩቬሽን ማዕከላት መጠናከር እንዳለባቸው ተገለጸ
Sep 19, 2024
የትምህርት ሚኒስቴርና የዓለም ባንክ ከፍተኛ ስራ ሃላፊዎች ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ
Oct 06, 2024
Oct 08, 2024
የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫን ይመለከታል።
Oct 08, 2024
የሬሚዲያል ፕሮግራም መከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
Oct 08, 2024
Sep 10, 2024
Sep 17, 2024