News Detail
Mar 16, 2023
5.5K views
#ማስታወቂያ
በ2014 ዓም. 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት አምጥታችሁ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / እድል ለተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች
በ2014 ዓም. 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት አምጥታችሁ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / እድል የተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች የዉጪ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም/2016ዓም. ጀምሮ በመሆኑ ቀደም ሲል ወደተመደባችሁባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
ለዉጪ ሀገር ትምህርታችሁ የሚያግዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከተመደባችሁባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመነጋገር የሚፈጸም ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፤- በዚህ ጉዳይ በተናጠል ወደትምህርት ሚኒስቴር የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር!
Recent News
የአማሮ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።
Feb 27, 2026
አዲስ የተመደቡ የዩኒቨርስቲ አመራሮች ኃላፊነታቸውን በትክክል እንዲወጡ ተጠየቀ ።
Feb 13, 2026