News Detail

National News
Oct 26, 2022 3.1K views

በታወቁ የጤናና ሌሎች እክሎች ምክንያት የ12ኛ ክፍል ፈተናን ያልወሰዱ ተማሪዎች በ1 ወር ጊዜ ውስጥ ይፈተናሉ

ፈተና አንፈተንም ብለው ጥለው የወጡ ተማሪዎች ዳግም በመደበኛ ተማሪነት የመፈተን እድል አይሰጣቸውም-ነገር ግን በግላቸዉ መፈተን ይችላሉ፣

የፈተና ዉጤት በተለያዩ ምክንያቶች ያልተፈተኑ ተማሪዎች በወጣላቸዉ ፕሮግራም መሰረት ከተፈተኑ በኋላ የሁለቱንም ዉጤት ተጠቃሎ የሚገለጽ ይሆናል፣

Recent News
Follow Us