News Detail

የሀገር ውስጥ ዜና
Oct 14, 2022 3.2K views

የ12ኛ ክፍል ሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከነገ ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ይገባሉ

በሁለተኛ ዙር የ2014ዓም. የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ወደየተመደቡበት ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
Recent News
Follow Us