Welcome to Ministry of Education Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

ሁሉም ባለድርሻና አጋር አካላት ለጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራም ስኬታማነት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡

በኦሮሚያ ብ/ክ/መ/በአርሲ ዞን የሌሙና ብልብሎ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ጫላ አበራ የቢልቢሎ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የጎልማሶች መማሪያ ማዕከልን ባስጎበኙበት ወቅት የህዝባችንን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥም ሆነ የሀገራችንን እድገት ለማፋጠን ሁሉም ባለድርሻና አጋር አካላት ለጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራም ስኬታማነት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባቸው ጠይቀዋል፡፡
አቶ ጫላ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት መማር የሚጠበቅባቸውን ጎልማሶች ለይቶ በማወቅ አሳምኖ ወደ ስልጠና ማዕከሉ በማምጣትም ሆነ በመማር ማስተማር ሂደቱም ላይ ቀጣይነት ያለው ድጋፍና ክትትል እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አቶ ጫላ አክለውም በያዝነው በ2016 ዓ.ም በወረዳው 4,623 ጎልማሶች በ60 የማስተማሪያ ማዕከላት ውስጥ በመማር ላይ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
የብልብሎ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ጥበቡ አንበሴ ለጎልማሶች መማሪያ ማዕከሉ ከመደበኛው ትምህርት እኩል ትኩረት ሰጥተው እያስተዳደሩ መሆኑን ጠቁመው ይህ መሆኑ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት አስተዋጽኦ እንደነበረው ገልጸዋል፡፡
የማዕከሉ አመቻች መምህርት ስኳሬ ድሪባ ለፕሮግራሙ በተዘጋጀው መመሪያ መሰረት የአንድ አመት ትምህርታቸውን በውጤታማነት ያጠናቀቁ ጎልማሶች በመደበኛው ትምህርት 3ኛ ክፍል ገብተው ትምህርታቸውን መቀጠል የሚችሉ መሆኑን ጠቁመው ይህንን መብታቸውን ለመጠቀም ጥቂት የማይባሉ ጎልማሶች ከወዲሁ ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መሰረታዊ ትምህርትም እንዲሰጣቸው መጠየቅ መጀመራቸውን ገልጸዋል፡፡
በኦሮሚያ ብ/ክ/መ/በአርሲ ዞን የሌሙና ብልብሎ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ጫላ አበራ የቢልቢሎ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የጎልማሶች መማሪያ ማዕከልን ባስጎበኙበት ወቅት የህዝባችንን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥም ሆነ የሀገራችንን እድገት ለማፋጠን ሁሉም ባለድርሻና አጋር አካላት ለጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራም ስኬታማነት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባቸው ጠይቀዋል፡፡
አቶ ጫላ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት መማር የሚጠበቅባቸውን ጎልማሶች ለይቶ በማወቅ አሳምኖ ወደ ስልጠና ማዕከሉ በማምጣትም ሆነ በመማር ማስተማር ሂደቱም ላይ ቀጣይነት ያለው ድጋፍና ክትትል እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አቶ ጫላ አክለውም በያዝነው በ2016 ዓ.ም በወረዳው 4,623 ጎልማሶች በ60 የማስተማሪያ ማዕከላት ውስጥ በመማር ላይ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
የብልብሎ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ጥበቡ አንበሴ ለጎልማሶች መማሪያ ማዕከሉ ከመደበኛው ትምህርት እኩል ትኩረት ሰጥተው እያስተዳደሩ መሆኑን ጠቁመው ይህ መሆኑ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት አስተዋጽኦ እንደነበረው ገልጸዋል፡፡
የማዕከሉ አመቻች መምህርት ስኳሬ ድሪባ ለፕሮግራሙ በተዘጋጀው መመሪያ መሰረት የአንድ አመት ትምህርታቸውን በውጤታማነት ያጠናቀቁ ጎልማሶች በመደበኛው ትምህርት 3ኛ ክፍል ገብተው ትምህርታቸውን መቀጠል የሚችሉ መሆኑን ጠቁመው ይህንን መብታቸውን ለመጠቀም ጥቂት የማይባሉ ጎልማሶች ከወዲሁ ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መሰረታዊ ትምህርትም እንዲሰጣቸው መጠየቅ መጀመራቸውን ገልጸዋል፡፡
Apr 16, 2024 46
National News

መሠረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመደበኛ ት/ቤቶች የትምህርት መጠነ-ማቋረጥን እንዲቀንስ ማድረጉ ተገለጸ

ሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ትምህርት ቢሮ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆኑ ትምህርቶች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሻለ ሸለመ እንደገለጹት በክልሉ ተግባራዊ የተደረገው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመጠን መቋረጥ ፣ ማርፈድና ከትምህርት ገበታ መቅረት እንዲቀንስ አስችሏል፡፡
እንደ ሃላፊው ገለጻ በትምህርት ቤቶች መጠነ - ማቋረጥ የቀነሰው በክልሉ ሰላሳ ሰባት ወረዳዎች መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች ትምህርት የሚከታተሉ ጎልማሶችና ወላጆች የትምህርትን ጠቀሜታ በመገንዘብ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤቶች በመላካቸውና አስፈላጊውን ክትትል ማድረግ በመጀመራቸው ነው።
በክልሉ መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ተግባራዊ መደረግ ከጀመረ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ ማንበብ ፣ መጻፍና ማስላት የማይችሉ ጎልማሶች ማንበብና መጻፍ እንዲሁም መሰረታዊ የሂሳብ ስሎቶችን ማስላት መቻላቸውንም የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ዳይሬክተሩ አመልክተዋል።
ጎልማሶቹ ከስራቸውና ከእለት ተለት የኑሮ እንቅስቃሴዎቻቸው ጋር የተዛመዱ ትምህርቶችን በመማራቸው በቁጠባ ፣ በማዳበሪያና ምርጥ ዘር አጠቃቀም፣ በኮምፖስት ዝግጅት ፣ በዶሮ እርባታና በሌሎችም በእርሻና እንስሳት ልማት ስራዎቻቸው ውጤታማና ምርታማ መሆናቸውን አቶ ተሻለ ተናግረዋል፡፡
የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ ላሜሶ እና የዳራ ወረዳ ት/ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ታደሰ በበኩላቸው በወረዳው የጎልማሶች ትምህርት ማዕከላት መሰረታዊ ትምህርት የሚከታተሉ ጎልማሶች ማንበብ ፣ መጻፍና ማስላት ብቻ ሳይሆን በኑሯቸውም ለውጥ እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በክልሉ በ2016 የትምህርት ዘመን በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች 75ሺ 443 ጎልማሶች በ 1ሺህ 320 የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች ተመዝግበው በመማር ላይ እንደሚገኙ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ትምህርት ቢሮ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆኑ ትምህርቶች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሻለ ሸለመ እንደገለጹት በክልሉ ተግባራዊ የተደረገው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመጠን መቋረጥ ፣ ማርፈድና ከትምህርት ገበታ መቅረት እንዲቀንስ አስችሏል፡፡
እንደ ሃላፊው ገለጻ በትምህርት ቤቶች መጠነ - ማቋረጥ የቀነሰው በክልሉ ሰላሳ ሰባት ወረዳዎች መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች ትምህርት የሚከታተሉ ጎልማሶችና ወላጆች የትምህርትን ጠቀሜታ በመገንዘብ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤቶች በመላካቸውና አስፈላጊውን ክትትል ማድረግ በመጀመራቸው ነው።
በክልሉ መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ተግባራዊ መደረግ ከጀመረ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ ማንበብ ፣ መጻፍና ማስላት የማይችሉ ጎልማሶች ማንበብና መጻፍ እንዲሁም መሰረታዊ የሂሳብ ስሎቶችን ማስላት መቻላቸውንም የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ዳይሬክተሩ አመልክተዋል።
ጎልማሶቹ ከስራቸውና ከእለት ተለት የኑሮ እንቅስቃሴዎቻቸው ጋር የተዛመዱ ትምህርቶችን በመማራቸው በቁጠባ ፣ በማዳበሪያና ምርጥ ዘር አጠቃቀም፣ በኮምፖስት ዝግጅት ፣ በዶሮ እርባታና በሌሎችም በእርሻና እንስሳት ልማት ስራዎቻቸው ውጤታማና ምርታማ መሆናቸውን አቶ ተሻለ ተናግረዋል፡፡
የዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ ላሜሶ እና የዳራ ወረዳ ት/ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ታደሰ በበኩላቸው በወረዳው የጎልማሶች ትምህርት ማዕከላት መሰረታዊ ትምህርት የሚከታተሉ ጎልማሶች ማንበብ ፣ መጻፍና ማስላት ብቻ ሳይሆን በኑሯቸውም ለውጥ እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በክልሉ በ2016 የትምህርት ዘመን በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች 75ሺ 443 ጎልማሶች በ 1ሺህ 320 የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች ተመዝግበው በመማር ላይ እንደሚገኙ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
Apr 16, 2024 41
National News

የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራም የዜጎችን የትምህርት ጥያቄ በፍጥነት እየመለሰ እንደሆነ ተገለጸ

በኦሮሚያ ብ/ክ/መንግስት በአዳማ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት መደበኛ ያልሆን ትምህርት የስራ ሂደት ባለቤት አቶ አቡ ነጋሽ በቦኩ ክ/ከተማ የዳቤ ቆጬ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የጎልማሶች መማሪያ ማዕከልን ባስጎበኙበት ወቅት የጎልማሶች መሰረታዊ ትምሀርት ፕሮግራም ውጤቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚታይ ሁለንተናዊ ፋይዳ ያለው የሰው ሀይል ልማት ስራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
አቶ አቡ በአሁኑ ወቅት በአዳማ ከተማ አስተዳድር ስር 18 ማዕከላት መኖራቸውን ጠቅሰው በማዕከላቱም 21 አመቻቾችና 2,305 ጎልማሶች በመማር ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
እንደ ሃላፊው ገለጻ የከተማ መስተዳድሩ በቅርቡ ባካሄደው ሪፎርም 24 የገጠር ቀበሌዎችንና ከ40 በላይ ት/ቤቶችን ወደ ራሱ እንዳካተተ ጠቅሰው እነዚህን ሰፊ የህብረተሰብ ክፍል ለማስተማር እንዲቻል በቀጣይ የአመቻቾችን ብዛት ወደ 89 ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ሪዕሰ መምህር አቶ ያሚ ደሜ በበኩላቸው በዚህ አመት በማዕከሉ 67 ጎልማሶች በመማር ላይ ያሉ መሆኑንና ከክልል በወረደው የስራ አፈጻጸም ግምገማ መመሪያ መሰረት የጎልማሶች ማዕከል ባለባቸው ት/ቤቶች ላይ የአመራሮች የአፈጻጸም ግምገማ ይህንን ታሳቢ ያደረገ እንደሆነም ገልጸው ይሄም ለስራው ትኩረት እንዲሰጥ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ጠቁመዋል።
በማስተማር ስራ ላይ ያገኘናቸው አመቻች መምህርት ኦላንቱ መሓመድ እንደገለጹት ደግሞ ጎልማሶችን አሳምኖ ወደ ማዕከሉ ማምጣት ከባድ ቢሆንም መጥተው ፊደልና ቁጥርን መለየት ከጀመሩ በኋለ የትምህርት ፍላጎታቸውና አቀባበላቸው በዚያው ልክ እየጨመረ እንደሚሄድ ጠቅሰው ለማሳያነትም ጥቂት የማይባሉ ጎልማሶች በአመት መማር የሚጠበቅባቸውን ትምህርት በግማሽ አመቱ ማጠናቀቃቸውን ገልጸዋል፡፡
በማዕከሉ በመማር ላይ ያገኘናቸው ወ/ሮ ደሪቡ ህንሰርሙ ወደ ማዕከሉ ከመምጣታቸው በፊት ምንም ያልተማሩ ሲሆኑ አመቻቻቸው ቤት ለቤትና በስራ ቦታቸው ጭምር በመሄድ ባደረጉት ተደጋጋሚ የማሳመን ስራ ወደ ማዕከሉ መምጣታቸውን ጠቅሰው በአሁኑ ወቅት ማንበብ፣ መጻፍና ማስላት መቻላቸን ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ብ/ክ/መንግስት በአዳማ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት መደበኛ ያልሆን ትምህርት የስራ ሂደት ባለቤት አቶ አቡ ነጋሽ በቦኩ ክ/ከተማ የዳቤ ቆጬ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የጎልማሶች መማሪያ ማዕከልን ባስጎበኙበት ወቅት የጎልማሶች መሰረታዊ ትምሀርት ፕሮግራም ውጤቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚታይ ሁለንተናዊ ፋይዳ ያለው የሰው ሀይል ልማት ስራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
አቶ አቡ በአሁኑ ወቅት በአዳማ ከተማ አስተዳድር ስር 18 ማዕከላት መኖራቸውን ጠቅሰው በማዕከላቱም 21 አመቻቾችና 2,305 ጎልማሶች በመማር ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
እንደ ሃላፊው ገለጻ የከተማ መስተዳድሩ በቅርቡ ባካሄደው ሪፎርም 24 የገጠር ቀበሌዎችንና ከ40 በላይ ት/ቤቶችን ወደ ራሱ እንዳካተተ ጠቅሰው እነዚህን ሰፊ የህብረተሰብ ክፍል ለማስተማር እንዲቻል በቀጣይ የአመቻቾችን ብዛት ወደ 89 ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ሪዕሰ መምህር አቶ ያሚ ደሜ በበኩላቸው በዚህ አመት በማዕከሉ 67 ጎልማሶች በመማር ላይ ያሉ መሆኑንና ከክልል በወረደው የስራ አፈጻጸም ግምገማ መመሪያ መሰረት የጎልማሶች ማዕከል ባለባቸው ት/ቤቶች ላይ የአመራሮች የአፈጻጸም ግምገማ ይህንን ታሳቢ ያደረገ እንደሆነም ገልጸው ይሄም ለስራው ትኩረት እንዲሰጥ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ጠቁመዋል።
በማስተማር ስራ ላይ ያገኘናቸው አመቻች መምህርት ኦላንቱ መሓመድ እንደገለጹት ደግሞ ጎልማሶችን አሳምኖ ወደ ማዕከሉ ማምጣት ከባድ ቢሆንም መጥተው ፊደልና ቁጥርን መለየት ከጀመሩ በኋለ የትምህርት ፍላጎታቸውና አቀባበላቸው በዚያው ልክ እየጨመረ እንደሚሄድ ጠቅሰው ለማሳያነትም ጥቂት የማይባሉ ጎልማሶች በአመት መማር የሚጠበቅባቸውን ትምህርት በግማሽ አመቱ ማጠናቀቃቸውን ገልጸዋል፡፡
በማዕከሉ በመማር ላይ ያገኘናቸው ወ/ሮ ደሪቡ ህንሰርሙ ወደ ማዕከሉ ከመምጣታቸው በፊት ምንም ያልተማሩ ሲሆኑ አመቻቻቸው ቤት ለቤትና በስራ ቦታቸው ጭምር በመሄድ ባደረጉት ተደጋጋሚ የማሳመን ስራ ወደ ማዕከሉ መምጣታቸውን ጠቅሰው በአሁኑ ወቅት ማንበብ፣ መጻፍና ማስላት መቻላቸን ገልጸዋል።
Apr 15, 2024 46
National News

የማንበብ ፣ የመጻፍና የማስላት ክህሎትን በአንድ ዓመት ውስጥ ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው

የትምህርት ሚኒስቴር የኩባ ሊትሬሲ ሞዴልን በመጠቀም ዜጎች በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የማንበብ ፣ የመጻፍና የማስላት ክህሎትን እንዲያሳድጉ እያደረገ ነው። ይህንን አሰራር ወደ ሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በማውረድ ተግባራዊ እንዲሆን እያተደረገ ሲሆን ክልሎችም በንቃት እየሰሩበት ይገኛሉ።
ከዚህ አንጻር በሲዳማ ክልል የጎልማሶችን የማንበብ፣ የመጻፍ እና የማስላት ክህሎት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቋል።
በክልሉ ከ75ሺ የሚበልጡ ጎልማሶች መሠረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡።
የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታፈሠ ገ/ ማርያም እንደገለጹት በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች የመማር እድል ያላገኙና ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ጎልማሶችና ወጣቶችን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣት እየተሰራ ነው፡፡
በክልሉ ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ጎልማሶችና ወጣቶችን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣትም በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የጎልማሶች ትምህርት መስጫ ጣቢያዎች እንዲከፈቱ እና ትምህርት ቤቶች የጎልማሶችን ትምህርት በኃላፊነት እንዲያስተባብሩና እንዲከታተሉ እየተደረገ መሆኑን አቶ ታፈሠ ገልጸዋል፡፡
በዚህም በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች በ1 ሸህ 320 የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች 1 ሺህ 461 አመቻቾች በመደበኛ ቅጥር ፣ በኮንትራትና በበጎ ፈቃድ እንዲሟሉና 412 ርዕሳነ መምህራንም ተመድበው ጎልማሶችን በማስተማር ላይ መሆናቸውን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አቶ ታፈሠ አስረድተዋል።
በአሁኑ ጊዜ በክልሉ ሰላሳ ሰባት ወረዳዎች 87 ሺ 753 ጎልማሶችን ለማስተማር ታቅዶ 75ሺ 443 ጎልማሶች ተመዝግበው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመከታተል ላይ መሆናቸውንም ምክትል የቢሮ ኃላፊው ጨምረው ገልጸው ይሄው ፕሮግራም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሻለ ሸለመ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም ሁለት ዓመት የነበረው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራም እንደ ክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ በአንድ ዓመት እንዲጠናቀቅ እየተሰራ ነው ብለዋል።።
መርሀ ግብሩ ቀደም ሲል የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ይባል እንደነበር ገልጸው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመሆን ከስያሜው ጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ለውጥ ተደርጎበት ጎልማሶችን በአንድ ዓመት የመጻፍ ፣ የማንበብ እና የማስላት ክህሎትን ማስቻል ትኩረት ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡።
በክልሉ የመሰረታዊ ጎልማሶች ትምህርት ከትምህርት ቤቶች በተጨማሪ በቤተ እምነቶች፣ በአርሶ አደር ማሰልጠኛ ጣቢያዎች፣ በግል ተቋማት እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች ጭምር በመርሀ ግብሩ የሚማማሩ ጎልማሶች መኖራቸውንም ዳይሬክተሩ አቶ ተሻለ አመልክተዋል።።
የዳራ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ታደሰ እና የዳራ አትልቾ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ ላሚሶ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በወረዳዎቻቸው በሚገኙ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቅጥር ግቢዎችና ከቅጥር ግቢ ውጪ በተቋቋሙ የጎልማሶች ትምህርት መስጫ ጣቢያዎች ትምህርት በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በወረዳዎቹ በጎልማሶች ፍላጎትና ምርጫ በሳምንት ሁለት ቀናት ለሶስት ሰዓታት እየተሰጠ የሚገኘውን መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በሁሉም የመማማሪያ ጣቢያዎች ተጠናክሮ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የኩባ ሊትሬሲ ሞዴልን በመጠቀም ዜጎች በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የማንበብ ፣ የመጻፍና የማስላት ክህሎትን እንዲያሳድጉ እያደረገ ነው። ይህንን አሰራር ወደ ሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች በማውረድ ተግባራዊ እንዲሆን እያተደረገ ሲሆን ክልሎችም በንቃት እየሰሩበት ይገኛሉ።
ከዚህ አንጻር በሲዳማ ክልል የጎልማሶችን የማንበብ፣ የመጻፍ እና የማስላት ክህሎት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቋል።
በክልሉ ከ75ሺ የሚበልጡ ጎልማሶች መሠረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡።
የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታፈሠ ገ/ ማርያም እንደገለጹት በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች የመማር እድል ያላገኙና ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ጎልማሶችና ወጣቶችን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣት እየተሰራ ነው፡፡
በክልሉ ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ጎልማሶችና ወጣቶችን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣትም በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የጎልማሶች ትምህርት መስጫ ጣቢያዎች እንዲከፈቱ እና ትምህርት ቤቶች የጎልማሶችን ትምህርት በኃላፊነት እንዲያስተባብሩና እንዲከታተሉ እየተደረገ መሆኑን አቶ ታፈሠ ገልጸዋል፡፡
በዚህም በክልሉ ሁሉም ወረዳዎች በ1 ሸህ 320 የጎልማሶች ትምህርት ጣቢያዎች 1 ሺህ 461 አመቻቾች በመደበኛ ቅጥር ፣ በኮንትራትና በበጎ ፈቃድ እንዲሟሉና 412 ርዕሳነ መምህራንም ተመድበው ጎልማሶችን በማስተማር ላይ መሆናቸውን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አቶ ታፈሠ አስረድተዋል።
በአሁኑ ጊዜ በክልሉ ሰላሳ ሰባት ወረዳዎች 87 ሺ 753 ጎልማሶችን ለማስተማር ታቅዶ 75ሺ 443 ጎልማሶች ተመዝግበው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመከታተል ላይ መሆናቸውንም ምክትል የቢሮ ኃላፊው ጨምረው ገልጸው ይሄው ፕሮግራም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሻለ ሸለመ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም ሁለት ዓመት የነበረው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራም እንደ ክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ በአንድ ዓመት እንዲጠናቀቅ እየተሰራ ነው ብለዋል።።
መርሀ ግብሩ ቀደም ሲል የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ይባል እንደነበር ገልጸው መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በመሆን ከስያሜው ጀምሮ በአሁኑ ጊዜ ለውጥ ተደርጎበት ጎልማሶችን በአንድ ዓመት የመጻፍ ፣ የማንበብ እና የማስላት ክህሎትን ማስቻል ትኩረት ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡።
በክልሉ የመሰረታዊ ጎልማሶች ትምህርት ከትምህርት ቤቶች በተጨማሪ በቤተ እምነቶች፣ በአርሶ አደር ማሰልጠኛ ጣቢያዎች፣ በግል ተቋማት እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች ጭምር በመርሀ ግብሩ የሚማማሩ ጎልማሶች መኖራቸውንም ዳይሬክተሩ አቶ ተሻለ አመልክተዋል።።
የዳራ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ታደሰ እና የዳራ አትልቾ ወረዳ ትምህርት ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ታምሩ ላሚሶ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በወረዳዎቻቸው በሚገኙ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቅጥር ግቢዎችና ከቅጥር ግቢ ውጪ በተቋቋሙ የጎልማሶች ትምህርት መስጫ ጣቢያዎች ትምህርት በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በወረዳዎቹ በጎልማሶች ፍላጎትና ምርጫ በሳምንት ሁለት ቀናት ለሶስት ሰዓታት እየተሰጠ የሚገኘውን መሰረታዊ የጎልማሶች ትምህርት በሁሉም የመማማሪያ ጣቢያዎች ተጠናክሮ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
Apr 14, 2024 46
National News

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን Jorge Fernando Lefebre Nicolas በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኩባ የህክምና ትምህርት ተቋማት መካከል የተቋም ተቋም ግንኙነትን ማጠናከር፣ የምርምር ስራዎችን በጋራ መስራት፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና የህክምና ባለሙያዎች ልወውጥ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበር።
ክቡር ሚኒስትሩ ከክቡር አምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይትም የአንጋፋው የያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትን ለማጠናከር ከአፍሮ ኪዩባን ባህላዊ ማዕከል ጋር በጋራ በሚሰሩበት ዙሪያ ስምምነት አድርገዋል። የተቋማቱ ስምምነት የሀገራቱን የባህላዊ ሙዚቃ ልውውጥ የሚያሳድግ ሲሆን ለያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት ደግሞ አለምአቀፍ የሙዚቃ ባህል ልውውጥ ለማድረግ እንዲችል እድል የሚሰጥ እንደሆነ ተገልጿል።
የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደርን Jorge Fernando Lefebre Nicolas በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኩባ የህክምና ትምህርት ተቋማት መካከል የተቋም ተቋም ግንኙነትን ማጠናከር፣ የምርምር ስራዎችን በጋራ መስራት፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና የህክምና ባለሙያዎች ልወውጥ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበር።
ክቡር ሚኒስትሩ ከክቡር አምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይትም የአንጋፋው የያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትን ለማጠናከር ከአፍሮ ኪዩባን ባህላዊ ማዕከል ጋር በጋራ በሚሰሩበት ዙሪያ ስምምነት አድርገዋል። የተቋማቱ ስምምነት የሀገራቱን የባህላዊ ሙዚቃ ልውውጥ የሚያሳድግ ሲሆን ለያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት ደግሞ አለምአቀፍ የሙዚቃ ባህል ልውውጥ ለማድረግ እንዲችል እድል የሚሰጥ እንደሆነ ተገልጿል።
Apr 11, 2024 145
National News

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርን Shibata Hironori በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የትምህርት ዘርፍ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት አድርገዋል።
ክቡር አምባሳደር Shibata Hironori ሀገራቸው አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለማገዝና ከጃፓን ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለማስተሳሰር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። ክቡር አምባሳደሩ አክለውም ዩኒቨርስቲው ኦቶኖመስ ለመሆን የሚያደርገውን ሂደት ለመደገፍና ከዩኒቨርስቲው ጋር በምርምር ስራዎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት፣ ፕሮፌሰሮች የሚያደርጉትን የልምድ ልውውጥ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በተጨማሪም በሁለቱ ወገኖች ውይይት የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) አራት (4) የሚሆኑ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤቶችን በአዲሲቷ ኢትዮጵያ የት/ቤቶች ዲዛይን መሰረት ገንብቶ ለማስረከብ ስምምነት ተደርጓል።
እንደ ክቡር አምባሳደሩ ገለጻ ሀገራቸው የሁለቱን እህትማማች ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ሀያ (20) የሚሆኑ በሂሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የሚሰሩ ጃፓናውያን በጎ ፈቃደኞች እንደምትልክ ቃል ገብተዋል።
በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ወገኖች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ገልጸው ውይይታቸውን አጠናቀዋል።
የትምህርት ሚንስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርን Shibata Hironori በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የትምህርት ዘርፍ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት አድርገዋል።
ክቡር አምባሳደር Shibata Hironori ሀገራቸው አንጋፋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለማገዝና ከጃፓን ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለማስተሳሰር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። ክቡር አምባሳደሩ አክለውም ዩኒቨርስቲው ኦቶኖመስ ለመሆን የሚያደርገውን ሂደት ለመደገፍና ከዩኒቨርስቲው ጋር በምርምር ስራዎች ዙሪያ በጋራ ለመስራት፣ ፕሮፌሰሮች የሚያደርጉትን የልምድ ልውውጥ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በተጨማሪም በሁለቱ ወገኖች ውይይት የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) አራት (4) የሚሆኑ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤቶችን በአዲሲቷ ኢትዮጵያ የት/ቤቶች ዲዛይን መሰረት ገንብቶ ለማስረከብ ስምምነት ተደርጓል።
እንደ ክቡር አምባሳደሩ ገለጻ ሀገራቸው የሁለቱን እህትማማች ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ሀያ (20) የሚሆኑ በሂሳብና በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የሚሰሩ ጃፓናውያን በጎ ፈቃደኞች እንደምትልክ ቃል ገብተዋል።
በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ወገኖች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ገልጸው ውይይታቸውን አጠናቀዋል።
Apr 04, 2024 147

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk