News Detail

National News
Jun 03, 2024 3.1K views

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከደቡብ ኮርያ ምክትል ጠቅላይ ሚ/ር እና የትምህርት ሚ/ር Lee Ju-Ho ጋር ተወያዩ።

ሁለቱ ሚኒስትሮች በውይይታቸው በትምህርት ዘርፍ ስለሚኖረው ትብብር አንሥተዋል። በከፍተኛ ትምህርት፣ በአጠቃላይ ትምህርት እና በመምህራን ሥልጠና ዘርፍ ደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያን የትምህርት ዘርፍ እንደምትደግፍ የኮሪያ ምክትል ጠቅላይ ሚ/ር ገልጠዋል።