News Detail

የሀገር ውስጥ ዜና
Sep 07, 2022 2.2K views

በትምህርት ጤና እና ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጥምረት እየተከናወነ ባለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን ማዕከል ተጎበኘ!

የተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮች ህሙማኑን የጎበኙ ሲሆን እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ተቋማቱ በድምሩ 450,000 በሚገመት ወጪ አዲስ አመት መዋያ የተያዩ ስጦታዎች አበርክተዋል።

Recent News
Follow Us