የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) መከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ የሆነ ሲሆን የመቁረጫ ነጥቡ ዝርዝር መግላጫ ከዚህ በታች ተያይዟል።
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ቡኢ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ።
Dec 27, 2025
ለፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የወደፊቱ አገር ተረካቢዎች ሁለንተናዊ ሰብዕና የሚገነባባቸው ተቋማት መሆናቸው ተመላከተ፤ የቦንጋ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል።
የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በጂግጂጋ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ላይ በመገኘት መልዕክት አስተላለፉ።
የዩኒቨርስቲ የማስተማሪያ ሆስፒታሎች የሚመጥን አሰራርና አደረጃጀት እንዲኖራቸው እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የወሊሶ ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ ተዘዋውረው ተመለከቱ።
Dec 26, 2025
በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የወሊሶ ፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ሥራ የማስጀመር ሥነ ሥርዓት ተካሄደ።
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አደረጉ።
የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ አዲስ ከተመደቡት የጣሊያን አምባሳደር ጋር ተወያዩ
Dec 25, 2025
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዛቸውንና አስተዳደራቸውን በማሻሻል ትክክለኛ መረጃ የመስጠት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
ሥራ ፈጣሪነትንና ፈጠራን በማስተማርና በማበረታታት ምሩቃንን ከስራ ፈላጊነት ወደ ስራ ፈጣሪነት ማሸጋገር እንደሚገባቸው ተመላከተ