News Detail

የሀገር ውስጥ ዜና
Aug 12, 2024 4.4K views

ማ ስ ታ ወ ቂ ያ

የምዝገባ ጊዜን መራዘሙን ስለማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም መራዘሙን እያሳወቅን እስከ ተጠቀሰው ጊዜ ድረስ በ https://NGAT.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር
Recent News
Follow Us