ዜና
ዜናዎች
ዜናዎች ክምችት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት መነሻ በማድረግ በምክር ቤቱ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እየሰጡ ይገኛል
ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል።
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን ለመስጠት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡
መጋቢት 4 /2015ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ዓመት መጨረሻ በሚሰጠው የዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ደያ ገልፀዋል፡፡
በ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት ላመጡ ስለተሰጠዉ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship / አንዳንድ ነጥቦች፤-
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል 3.3 በመቶ ተማሪዎች ብቻ ወደዩኒቨርስቲ የሚያስገባቸዉን 50/በመቶና በላይ ዉጤት ያስመዘገቡ ሲሆን ከነዚህ መካከል 263 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 600/700 እንዲሁም 10 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች 500/600 በማምጣት የሀገሪ
“ጠንክረን በተማሪዎቹ ላይ በመስራታችን ለተከታታይ አስር ዓመታት በውጤታማነት መዝለቅ ችለናል” የወላይታ ሊቃ 2ኛ ደረጃ ትምህር ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ማቱሳላህ፡፡
የወላይታ ሊቃ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር አቶ ማቱሳላህ ጎና ጠንክረን ተማሪዎች ላይ በመስራታችን ባለፉት አስር ዓመታት በ12ኛ ክፍል ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲ በማስገባት በውጤታማነት መዝለቅ መቻላቸውን ገለፁ፡፡
የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለጋሞ ባይራ አዳሪ ትምህርት ቤት ግብዓት ለማሟላት እየሰራ ነው።
የካቲት 27/2015ዓም .(የትምህርት ሚኒስቴር ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለጋሞ ባይራ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት ግብዓቶችን የሟሟላት ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለሚገነባው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ
የካቲት 24/2015 (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ለሚገነባው የኦሞራቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀመጡ ።
"የአድዋ ድል በዓል ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነ የድል በዓል ነው" ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚንስትር
የካቲት 22/2015 (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞችና 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል።
ታዋቂ ልጥፎች
_1598897824_1605603584.jpeg)
