NEWS

ማስታወቂያ

ለሀገር ውስጥ ምርምር ጆርናል አሳታሚዎች የ4ኛ ዙር የጆርናል ፍተሻ ጥሪ

ትምህርት ሚኒስቴር በሀገር ውስጥ የሚታተሙ የምርምር ጆርናሎች ጥራት ለማሳደግ ሲባል የምዘና እና እውቅና አሰራር ሥርዓት መዘርጋቱ ይታወቃል ፡፡
በመሆኑም ከተመሰረተ ሶስት ዓመት የሆነ የምርምር ጆርናልን የምታስተዳደሩና የተከለሰውን የእውቅና አሰጣጥ መመሪያ መስፈርቶችን የምታሟሉ ተቋማት በጆርናሉ አርታኢ በኩል እስከ ታህሳስ 26 /2015 ዓ.ም ድረስ፡
http://survey.ethernet.edu.et/index.php/115387?lang=en ቅጹን በመሙላት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተጨማሪ ማብራያ ፡
ethiojournalaccreditation@ethernet.edu.et ላይ ኢሜይል በመላክ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡