NEWS
Our News
Our News Page
በሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት በአገሪቱ ሁሉንም የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች የምገባ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው:- የትምህርት ሚኒስቴር።
የካቲት 22/2015 ዓም (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በ8ኛው የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በዓል ላይ እንዳሉት እ.አ.አ.በ2030 በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሀ ግብር በማስፋት ቢያንስ አንዴ የምገባ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ፒኤችዲ)በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እጅግ የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችንና ትምህርት ቤቶችን ሸለሙ
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ 273 ተማሪዎች ስኮላር ሺኘ እንደተመቻቸላቸው ገለጸዋል።
ለትምህርት ዘርፉ ዕድገት ቁልፍ ሚና ያላቸው አዋጆችና ደንቦች ፀደቁ፡፡
የትምህርት ሚንሰትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ውሳኔው ለትምህርቱ ዘርፍ ዕድገት አንድ ትልቅ ምዕራፍ ነው ብለዋል፡፡
ህፃናትን በአፍ መፍቻ ቋንቋ ማስተማር ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለፀ።
የካቲት 14/2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመጠቀም ቀን በዛሬው ዕለት በአለም አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ይገኛል።
ተማሪዎችና ታዳጊ ህጻናት በበይነ መረብ አማካኝነት የሚደርስባቸውን ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተገለፀ
የካቲት 10/2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህረት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና አጋር ድርጀቶች ጋር በመተባበር በበይነ መረብ አማካኝነት ተማሪዎችና ታዳጊ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር በመድሀኒያለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ
"የ222 ሚሊዮን ህጻናት ህልም እውን እንዲሆን እናግዝ" ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ያቀረቡት ጥሪ
የካቲት 10/ 2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ ዓለም አቀፉ Education can not wait በጠራው የሃብት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የ222 ሚሊዮን ህጻናት ህልም እውን እንዲሆን እናግዝ ሲሉ ጥሪ አቀርበዋል።
የዩኒቨርስቲ ምደባን በሚመለከት
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተናን 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከየካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።
የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ለማካተትና ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።
ጥር 26/2015 ዓም (የትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴርና የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ሥርዓት ውስጥ ለማካተትና ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን ሚነስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስታወቁ።
ጥር 25/2015ዓም (ትምህርት ሚኒስቴር ) ሚኒስትሩ በጦርነት የወደሙና በልዪ ሁኔታ የሚገነቡ 71 ትምህርት ቤቶችን ስራ በይፋ አስጀምረዋል።
"በኢትዮጵያ አዲስ ከተቀረጸው ስርዓተ ትምህርት ታንዛኒያ ጠቃሚ ግብዓት አግኝታለች " የታንዛኒያ የትምህርት ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ቋሚ ምክትል ሚኒስትር
ጥር 24/2015 ዓም (ትምህርት ሚኒስቴር) የታንዛኒያ የትምህርት ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ልዑካን ቡድን በትምህርት ሚኒስቴር የልምድ ልውውጥ ጉብኝት አድርጓል ።
Popular Posts
_1598897824_1605603584.jpeg)
