NEWS

Our News

Our News Page

“ጠንክረን በተማሪዎቹ ላይ በመስራታችን ለተከታታይ አስር ዓመታት በውጤታማነት መዝለቅ ችለናል” የወላይታ ሊቃ 2ኛ ደረጃ ትምህር ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ማቱሳላህ፡፡

የወላይታ ሊቃ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር አቶ ማቱሳላህ ጎና ጠንክረን ተማሪዎች ላይ በመስራታችን ባለፉት አስር ዓመታት በ12ኛ ክፍል ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲ በማስገባት በውጤታማነት መዝለቅ መቻላቸውን ገለፁ፡፡

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለጋሞ ባይራ አዳሪ ትምህርት ቤት ግብዓት ለማሟላት እየሰራ ነው።

የካቲት 27/2015ዓም .(የትምህርት ሚኒስቴር ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለጋሞ ባይራ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት ግብዓቶችን የሟሟላት ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለሚገነባው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

የካቲት 24/2015 (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ለሚገነባው የኦሞራቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀመጡ ።

"የአድዋ ድል በዓል ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነ የድል በዓል ነው" ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚንስትር

የካቲት 22/2015 (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞችና 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል።

በሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት በአገሪቱ ሁሉንም የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች የምገባ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው:- የትምህርት ሚኒስቴር።

የካቲት 22/2015 ዓም (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በ8ኛው የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በዓል ላይ እንዳሉት እ.አ.አ.በ2030 በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሀ ግብር በማስፋት ቢያንስ አንዴ የምገባ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል።

ለትምህርት ዘርፉ ዕድገት ቁልፍ ሚና ያላቸው አዋጆችና ደንቦች ፀደቁ፡፡

የትምህርት ሚንሰትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ውሳኔው ለትምህርቱ ዘርፍ ዕድገት አንድ ትልቅ ምዕራፍ ነው ብለዋል፡፡

ህፃናትን በአፍ መፍቻ ቋንቋ ማስተማር ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለፀ።

የካቲት 14/2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመጠቀም ቀን በዛሬው ዕለት በአለም አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ይገኛል።

ተማሪዎችና ታዳጊ ህጻናት በበይነ መረብ አማካኝነት የሚደርስባቸውን ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተገለፀ

የካቲት 10/2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህረት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና አጋር ድርጀቶች ጋር በመተባበር በበይነ መረብ አማካኝነት ተማሪዎችና ታዳጊ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር በመድሀኒያለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ

"የ222 ሚሊዮን ህጻናት ህልም እውን እንዲሆን እናግዝ" ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ያቀረቡት ጥሪ

የካቲት 10/ 2015 ዓም. (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ ዓለም አቀፉ Education can not wait በጠራው የሃብት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የ222 ሚሊዮን ህጻናት ህልም እውን እንዲሆን እናግዝ ሲሉ ጥሪ አቀርበዋል።