NEWS
Our News
Our News Page
የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር ) በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።
በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ጉባዔ የትምህርት ዘርፍን በሚመለከት የተጠየቁ ጥያቄዎችና አስተያየቶች
1) ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ሲተገበር የተሟላ የመማሪያ መጽሀፍ አለመኖር፣ የትምህርት ግብዓት አለመሟላት፣ የቤተ ሙከራ የኬሚካል እጥረት፣ የቤተ ሙከራ መምህራን አለመኖር ችግሮች ናቸው። በ2016 ትምህርት ዘመን ችግሩ እንዳይቀጥል ምን ታስቧል?
አሁን ያለውን የትምህርት ስርዓት መቀየር ካልቻልን በቀጣዩ አለም ተወዳዳሪ ሀገርና ትውልድ መፍጠር አንችልም¬- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ማሻሻል ላይ ያተኮር ህዝባዊ ንቅናቄ ለማካሄድ ያለመ የማስጀመሪያ ሀገር አቀፍ መድረክ ዛሬ አካሂዷል፡፡
ሰኔ 25/2015 ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሁሉም ዜጎችና ተቋማት ተሳትፎ የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ለማሻሻል“ትምህርት ለትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ ህዝባዊ ንቅናቄን አስጀምረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት መነሻ በማድረግ በምክር ቤቱ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እየሰጡ ይገኛል
ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል።
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን ለመስጠት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡
መጋቢት 4 /2015ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ዓመት መጨረሻ በሚሰጠው የዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ደያ ገልፀዋል፡፡
በ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት ላመጡ ስለተሰጠዉ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship / አንዳንድ ነጥቦች፤-
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል 3.3 በመቶ ተማሪዎች ብቻ ወደዩኒቨርስቲ የሚያስገባቸዉን 50/በመቶና በላይ ዉጤት ያስመዘገቡ ሲሆን ከነዚህ መካከል 263 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 600/700 እንዲሁም 10 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች 500/600 በማምጣት የሀገሪ
Popular Posts
_1598897824_1605603584.jpeg)
